Tsegaye R Ararssa
16.6K subscribers
1.65K photos
247 videos
161 files
2.47K links
TA
Download Telegram
Forwarded from KMN
በጋምቤላ ክልል የእኝዋክ ብሔር ተወላጅ የሆኑ ፖሊሶች እና ወጣቶች በሰላማዊ ሰዎች ላይ የጅምላ ግድያ ፈፀሙ
KMN:- June 19/2022
=================================
ባለፈዉ ሳምንት ማገባደጃ ጀምሮ በጋምቤላ ክልል ርዕሰ ከተማ በሆነችዉ ጋምቤላ የኦሮሞ ተወላጆች ላይ ያነጣጣር የጅምላ ግድያ መፈፀሙን ነዋሪዎች ከበርካታ የምስል ማስረጃ ጋር ለሚዲያችን አድርሰዋል::

በዚሁ ክልል እና በኦሮሚያ ክልል በጥምረት የሚንቀሳቀሱት የኦነሠ እና የጋምቤላ ነፃ አዉጪ ግምባር በጥምረት በጋምቤላ ከተማ ሰፍሮ በነበረዉ የመንግስት ሰራዊት ላይ በወሰዱት ጥቃት በርካታ የመንግስት ሰራዊት አባላት ተገድለዋለዋል ያሉት ምንጫችን "ይህን ጥቃት ምክንያት በማድረግ የአኝዉክ ወጣቶች ከከተማዉ ተሰብስበው መሳሪያ ከመንግሥት መጋዘን ታድሏቸዉ ከክልሉ ልዩ ሀይል ጋር በመሆን በከተማይቱ ለረጅም አመት በኖሩ የኦሮሞ ተወላጅ የሆኑ ንፁኃን ነዋሪችን ከመኖሪያ ቤት እና ስራ ቦታ እየሰበሰቡ በጅምላ ገድሏል"

በምስሉ ላይ የምትታየዉ ሟችን እንደምሳሌ ያነሱልን የመርጃ ምንጫችን በጋምቤላ ከተማ ለዉዝ በመሸጥ የምት ተዳደር እና የረጅም ግዜ የጋምቤላ ከተማ ነዋሪ እና የሶስት ልጆች እናት እንደሆንችም ገልፆልናል::

አሁን በጋምቤላ ያለዉ ጥቃት መከላከያ ስለገባ ቆሟል የሚለዉ የመረጃ ምንጫችን ሆኖም ግን ጥቃቱን ያደረሱት ወጣቶችም ሆኑ ፖሊሶች አሁንም እንደታጠቁ ስላሉ የህዝቡ ስጋት ከፍተኛ ነዉ ብሏል::

ተጨማሪ የተጎጂዎች ምስል ከቴልግራም ቻናላችን ያገኛሉ
Regarding the Massacre of Civilians in Tole of West Wollega.pdf
132.2 KB
Share Regarding the Massacre of Civilians in Tole of West Wollega.pdf
Forwarded from Gumaa Saaqqataa (Gumaa Saaqataa)
Extremely Urgent
#independentinvestigationsnow

በወለጋ የተፈፀመው የጅምላ ግድያ በተባበሩት መንግስታት (UN) በሚመራ ገለልተኛ አካል ሊጣራ ይገባል። ይህ እንዲሆን በአውሮፓ፣ በአውስትራሊያና በሰሜን አሜሪካ ያለው ኦሮሞ በየቦታው በመሰባሰብ በአንድ ድምፅ መጠየቅ አለበት።
1- በሰሜን አሜርካ የምትኖሩ በኒውዮርክ በሚገኘው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በር ላይ በቀጠሮ በተወሰነ ቀን ሄዳችሁ ሰልፍ አድርጉ።
2- አውሮፓ የምትኖሩ ጄኔቫ ወይም ብራስልስ በሚገኘው ቢሮ በር ላይ ተሰለፉ።
3- በሁለቱም ቦታዎች የተፈረመ ደብዳቤ እናስገባ።
4- ሚዲያ ያላችሁ እባኮትን ይህን ጥሪ ለህዝብ አድርሱ።
5- የማህበረሰብ እና የሃይማኖት ማህበራት መሪዎች ይህንን መልእክት ለአባሎቻችሁ አድርሱ።
6- ከዚህ ቀደም እንዲህ አይነት ሰልፎችን ስትዘጋጅ የነበራችሁ ሁሉ አሁን የማዘጋጀቱን ሀላፊነት ውሰዱ።
7- አቶ በቀለ እና አቶ ጃዋር መሀመድ በሰልፉ ላይ ተገኝተው የተፃፈውን ደብዳቤ ሕዝቡን ወክለው ደብዳቤውን ያስገቡ።

ባለቤቱ ሲጮህ ጎረቤቱ ይረዳል አይደል?

@ሰለሞን ኡንጋሼ
በምዕራብ_ወለጋ፣_ቶሌ_አካባቢ_የአብይ_መንግሥት_ሚሊሺያ_ያደረሰውን_እልቂት_በሚመለከት.pdf
132.8 KB
Share በምዕራብ ወለጋ፣ ቶሌ አካባቢ የአብይ መንግሥት ሚሊሺያ ያደረሰውን እልቂት በሚመለከት.pdf
The result of a consistent and total substitution of lies for factual truth is not that the lies will now be accepted as truth, and the truth defamed as lies, but that the sense by which we take our bearings in the real world – and the category of truth vs. falsehood is among the mental means to this end – is being destroyed.

—Hannah Arendt, Truth and Politics (1967)