Tsegaye R Ararssa
16.4K subscribers
1.66K photos
247 videos
162 files
2.48K links
TA
Download Telegram
Inclusion? Equality? Or Sovereignty?
——————————————————-
Inclusion into what exactly? Into an essentially genocidal state system that continues to mete out imperial-colonial violence at every turn?

Equality to do what exactly? To advance an imperial-colonial project of (re)enacting the “logic of elimination” against the Oromo other (and the other others)?

No, thank you.

#Sovereignty_precedes_inclusive_equality!
የአብይ_መንግሥት_የፀጥታና_የደህንነት_አካላት_በሰላማዊ_ዜጎች_ላይ_የሚያደርሱትን_ጭፍጨፋ_ኦነግ_ኦነሠ.pdf
160.9 KB
Share የአብይ መንግሥት የፀጥታና የደህንነት አካላት በሰላማዊ ዜጎች ላይ የሚያደርሱትን ጭፍጨፋ ኦነግ ኦነሠ በጥብቅ ያወግዛል.pdf
Forwarded from KMN
የዘር ማጥፋት የጦርነት አዋጆች በኦሮሞ ህዝብ ላይ ("600 መቶ ሰራዊት ለገዳይ እስኳድ ሰንቀሌ ሲሰለጥን ነበር")
https://youtu.be/Mk-P9cL7qGk
Forwarded from KMN
በዉስጥ የደርሰኝ መረጃ ነዉ‼️

የኢትዮጵያ መንግስት ስራ-አጥነትን እንደ ፖለቲካ መሳሪያ የመጠቀም ስትራቴጂውን አጠናክሮ ቀጥሎበታል። ላለፉት ሁለት አመታት የጦርነት ነጋሪት ሲጎስም የሰነበተው የሰላም ሚኒስቴር በ2011 ዓም በአስር ሺህ የሚቆጠሩ ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የተመረቁ ወጣቶችን አሰልጥኖ በተለያዩ ክልሎች ለስለላ ተግባር ማሰማራቱ ይታወሳል። ይህ አሳፋሪ ተግባር አሁንም ቀጥሏል።

የአገዛዙ ቀንደኛ ክንፍ የሆነው የሰላም ሚኒስቴር ሰሞኑን በአዋሳ ዋቻሞ ዩኒቨርሲቲ 5000፣ በጂማ ዩኒቨርሲቲ 3500፣ በድምሩ ከ8500 በላይ የሚሆኑ ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተመረቁ ወጣቶችን “በጎ ፈቃደኞች ለማህበራዊ ልማት” በሚል ሽፋን ለአጠቃላይ የስለላ ተልዕኮ ሲያሰለጥን ቆይቷል። በዛሬው ዕለትም እነዚህን ወጣቶች ለስምሪት አዘጋጅቷል።

የሚያሳፍረው እነዚህ ወጣቶች ለአመታት ተምረው የበቁበት ሙያ እያላቸው "በጎ ፈቃደኞች" በሚል ሽፋን ከአርሶ አደር እስከ ወዛደር ያሉ ዜጎቻቸውን ለመሠለል መሰማራታቸው ነው። እነዚህ የነገ ሀገር ተረካቢ ወጣቶች በሙያቸው ተቀጥረው ህዝባቸውን ማገልገል ሲገባቸው፤ መንግስት “ይህን ከፈጸማችሁ በኋላ ትቀጠራላችሁ” ብሎ በሰጣቸው ባዶ ተስፋ ተሞልተው የግለሰቦች መጠቀሚያ መሆናቸው በጣም ያሳዝናል።
Forwarded from KMN
በወሎ የኦሮሞ ህዝብ ላይ የአማራ ክልል ታጣቂዎች በከፈቱት ዘመቻ ስድስት ሰዉ መሞቱ ተነገር::
KMN:- July 11/2022
==================================
በወሎ የኦሮሞ ህዝብ ላይ የአማራ ክልል ታጣቂዎች በከፈቱት ዘመቻ ስድስት ሰዉ መሞቱ ሲታወቅ በርካቶች መቅርሰላቸዉም ተገልጿል:: ወለጋ ላይ የአብይ ስረዓት ጠባቂዎች (ጋቸነ ሲርና) በፈፀመዉ አሰቃቂ ግድያ የወሎ ኦሮሞ ላይ የበቀል እርምጃ ለመዉሰድ ከአማራ ክልል የመጡ ታጣቂዎች በጂሌ ጡሙጋ በጤ እና ጎሮ ቀበሌዎች አከባቢ የሰፈሩ ሲሆን በዚሁ ቀበሌ ህዝብ ላይ ከትላንት ጀምሮ በንፁኃን የኦሮሞ ህዝብ ላይ በከፈቱት ጥቃት የስድስት ሰዉ ህይዎት አጥፍትእዋል ያሉት ነዋሪዎቹ ከአንድ ቤት ሁለት ወንድማሞችም በነዚሁ ታጣቂዎች መግደላቸዉንም ገልጸዋል::

የታጣቂዉ ቡድን አባላት በአርሶ አደሩ ላይ ሲተኩሱ የነበረዉ መሳሪያ የቡድን ከባድ መሳሪያዎች እንደሆነ እና በተራ ታጣቂዎች የሚያዝ ሳይሆን በምንግስት እጅ ያሉ መሆናቸውን የደረሱን የምስል ማስረጃዎች ያሳያሉ::

በዚህም መሰረትብእስካሁን ስማቸዉ የደረን ሟቾች
1. አደም ሙሄ
2. አልይ ኢሬ
3. አልይ ኡመር እና 4.ሀሜ ኡመሩ ናቸዉ ያሉ ሲሆን የተቀሩትን ሁለቱን ሰዎች ስማቸዉን እንደለየን እናሳዉቃለን ብልእዋል::

በዛሬዉ እለት በተደረገባቸዉ ጥቃት ህይዎታቸውን ካጡት ጎን ለጎን በርካቶች መሰላቸዉንም ጨምረዉ ገልፀዋል::

https://www.facebook.com/1199689540205069/posts/pfbid02KUz1dZqDkbcczyH1bbTWnvLbhNo9dHbxZ1i6AB5KBvA48pA8oAjEjYCU7e8tRwWml/
Amhara Forces are Attacks Against Wollo Oromo Community.pdf
54.7 KB
Share Amhara Forces are Attacks Against Wollo Oromo Community.pdf
የአማራ_ክልል_ታጣቂና_የፀጥታ_ሃይሎች_በወሎ_ኦሮሞ_ማህበረሰብ_ላይ_ሌላ_ጥቃት_እያደረሱ_ነው.pdf
115.6 KB
Share የአማራ ክልል ታጣቂና የፀጥታ ሃይሎች በወሎ ኦሮሞ ማህበረሰብ ላይ ሌላ ጥቃት እያደረሱ ነው.pdf
Hi,

I'd really appreciate it if you would share or donate to this GoFundMe.

*Support wallo Oromo*


Oromoo walloo Haa gargaarruu. Ummanni keenya Walloo diinaan waan marfamanii jiraniif yeroo hunda Roorroo,Dararaa fi ajjeechaa suukanneessaa taetu ir…

Read more here https://gofund.me/96c37c82

Forward this message to your contacts to help this campaign reach its goal!
Abiy’s Ethiopia is indeed “Hell on Earth”. Has it been reduced to a city state? Very much so. Has it become a “former state of Ethiopia”? Almost. Yet it continues to produce human suffering of untold and unspeakable proportions. youtu.be/sD-a_1B4HnI via @YouTube
Oduu Ammee/ Weerara Walloo/ BreakingNews
https://youtu.be/DVAdIJqnYIM