(የጌተሰማኒው አልቃሽ )
#በታላቅ ጩኸት እና እንባ የተፀለየ ፀሎት😭
ኢየሱስ በዚህ ምድር በኖረበት ዘመን ከሞት ሊያድነው ወደሚችለው ጸሎትንና ልመናን ከታላቅ ጩኸትና ከእንባ ጋር አቀረበ፤ ፍጹም ትሑት ሆኖ በመታዘዙም ጸሎቱ ተሰማለት።
ዕብራውያን 5:7
#ከመጨነቅ የተነሳ በብርቱ የተፀለየ ፀሎት😭
እጅግ ተጨንቆም በብርቱ ይጸልይ ነበር፤ ላቡም እንደ ደም ነጠብጣብ ወደ ምድር ይፈስ ነበር።
ሉቃስ 22:44
#በግንባሩ በመደፋት የተፀለየ ፀሎት 😭
ጥቂት ዕልፍ ብሎ በግንባሩ በመደፋት፣ “አባቴ ሆይ፤ ቢቻል ይህ ጽዋ ከእኔ ይለፍ፤ ነገር ግን እኔ እንደምፈልገው ሳይሆን አንተ እንደምትፈልገው ይሁን” ብሎ ጸለየ።
ማቴዎስ 26:37-39
#ምድር ላይ በመውደቅ የተፀለየ ፀሎት 😭
ጥቂት ዕልፍ ብሎም በምድር ላይ በመውደቅ ቢቻል ሰዓቱ ከእርሱ እንዲያልፍ ጸለየና፣
ማርቆስ 14:35
ኢየሱስ😭 እንዴት ቢፀልይ ይሁን ግን ?
@cgfsd
@ownkin
#በታላቅ ጩኸት እና እንባ የተፀለየ ፀሎት😭
ኢየሱስ በዚህ ምድር በኖረበት ዘመን ከሞት ሊያድነው ወደሚችለው ጸሎትንና ልመናን ከታላቅ ጩኸትና ከእንባ ጋር አቀረበ፤ ፍጹም ትሑት ሆኖ በመታዘዙም ጸሎቱ ተሰማለት።
ዕብራውያን 5:7
#ከመጨነቅ የተነሳ በብርቱ የተፀለየ ፀሎት😭
እጅግ ተጨንቆም በብርቱ ይጸልይ ነበር፤ ላቡም እንደ ደም ነጠብጣብ ወደ ምድር ይፈስ ነበር።
ሉቃስ 22:44
#በግንባሩ በመደፋት የተፀለየ ፀሎት 😭
ጥቂት ዕልፍ ብሎ በግንባሩ በመደፋት፣ “አባቴ ሆይ፤ ቢቻል ይህ ጽዋ ከእኔ ይለፍ፤ ነገር ግን እኔ እንደምፈልገው ሳይሆን አንተ እንደምትፈልገው ይሁን” ብሎ ጸለየ።
ማቴዎስ 26:37-39
#ምድር ላይ በመውደቅ የተፀለየ ፀሎት 😭
ጥቂት ዕልፍ ብሎም በምድር ላይ በመውደቅ ቢቻል ሰዓቱ ከእርሱ እንዲያልፍ ጸለየና፣
ማርቆስ 14:35
ኢየሱስ😭 እንዴት ቢፀልይ ይሁን ግን ?
@cgfsd
@ownkin