||Quran ቻናል
6.64K subscribers
535 photos
777 videos
4 files
387 links
وَإِذَا قُرِئَ الْقُرْآنُ فَاسْتَمِعُوا لَهُ وَأَنصِتُوا لَعَلَّكُمْ تُرْحَمُونَ
ቁርኣንም በተነበበ ጊዜ እርሱን አዳምጡ፡፡ ጸጥም በሉ፡፡ ይታዘንላችኋልና፡፡አል አዕራፍ 7/204


https://t.me/Quranchannel_30


ℹ️አስተያየት ካለ @Quranchannel30_bot አድርሱኝ
Download Telegram
Forwarded from የቁርአን ተአምራቶች quranic verses (¶ز ي ن ب ¶" بنت" شمسو ዝምታ ለአዋቂዎች ጥሩ ምላሽ ናት)
السلامُ وعليكم ورحمة الله وبركاته

ዛሬ ጁመዓ ነው በዱዓ አትረሳሱ አላህን አስታውሱ በኢባዳ ተጠናክሩ

""አላህ ሆይ አተ ስላም ነክ ስላም ሚገኝው ከአተ ዘንድ ነው ሀገራችን ሰላም አርጋት በዟሊሞች ላይ ቁጣህን አውረድባቸው ሙስሊሞችን ጠብቅ ኡስታዞች አልሞችንም ጠብቅ የሞተውንም ምሕርት አርገ ያረብ!!
Forwarded from የቁርአን ተአምራቶች quranic verses (¶ز ي ن ب ¶" بنت" شمسو ዝምታ ለአዋቂዎች ጥሩ ምላሽ ናት)
يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِن جَاءَكُمْ فَاسِقٌ بِنَبَإٍ فَتَبَيَّنُوا أَن تُصِيبُوا قَوْمًا بِجَهَالَةٍ فَتُصْبِحُوا عَلَىٰ مَا فَعَلْتُمْ نَادِمِينَ

وَاعْلَمُوا أَنَّ فِيكُمْ رَسُولَ اللَّهِ ۚ لَوْ يُطِيعُكُمْ فِي كَثِيرٍ مِّنَ الْأَمْرِ لَعَنِتُّمْ وَلَٰكِنَّ اللَّهَ حَبَّبَ إِلَيْكُمُ الْإِيمَانَ وَزَيَّنَهُ فِي قُلُوبِكُمْ وَكَرَّهَ إِلَيْكُمُ الْكُفْرَ وَالْفُسُوقَ وَالْعِصْيَانَ ۚ أُولَٰئِكَ هُمُ الرَّاشِدُونَ

شيخ ماهر🌺
Forwarded from የቁርአን ተአምራቶች quranic verses (¶ز ي ن ب ¶" بنت" شمسو ዝምታ ለአዋቂዎች ጥሩ ምላሽ ናት)
በወርቃማዎቹ የዙል ሒጃህ 10 ቀናት ቁርኣንን የማኽተም ፕሮግራም!

በአላህ ፈቃድ በዚህ ሰሌዳ መሠረት እነዚህን ወርቃማ ቀናት እንጠቀምባቸው።

አላህ ይወፍቀን! የቻለ በ3 ቀን አንድ ጊዜ በማኽተም በአጠቃላይ 3 ጊዜ ማኽተም ይቻላል።
Forwarded from የቁርአን ተአምራቶች quranic verses (¶ز ي ن ب ¶" بنت" شمسو ዝምታ ለአዋቂዎች ጥሩ ምላሽ ናት)
ጨረቃ ስለታየች ነገ ሐሙስ የዙል ሒጃ ወር የመጀመሪያ ቀን ነው። የመጀመሪያዎቹን አስር ቀናት በጾም (እስከ 9ኛው ቀን)፣ በቁርኣን፣ በዚክር፣ በሶደቃና መሰል ኸይር ሥራዎች እናሳልፋቸው።

ለሌሎችም እናስታውስ።

አላህ ይወፍቀን!!
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
{ وَأَذِّن فِي ٱلنَّاسِ بِٱلۡحَجِّ يَأۡتُوكَ رِجَالٗا وَعَلَىٰ كُلِّ ضَامِرٖ يَأۡتِينَ مِن كُلِّ فَجٍّ عَمِيقٖ }
[Surah Al-Hajj: 27]


(አልነውም)፡- በሰዎችም ውስጥ በሐጅ ትዕዛዝ ጥራ፡፡ እግረኞች ከየሩቅ መንገድ በሚመጡ ከሲታ ግመሎችም ሁሉ ላይ ሆነው ይመጡሃልና፡፡
{ فَأَعۡرِضۡ عَن مَّن تَوَلَّىٰ عَن ذِكۡرِنَا وَلَمۡ يُرِدۡ إِلَّا ٱلۡحَيَوٰةَ ٱلدُّنۡيَا }

ከግሣጼያችንም (ከቁርኣን) ከሸሸና አነስተኛይቱን ሕይወት እንጅ ሌላን ከማይሻ ሰው ዙር (ተወው)፡፡
{ وَأَن لَّيۡسَ لِلۡإِنسَٰنِ إِلَّا مَا سَعَىٰ }
:
ለሰውም ሁሉ የሠራው እንጅ ሌላ የለውም፡፡