Tsegaye R Ararssa
16.4K subscribers
1.66K photos
247 videos
162 files
2.48K links
TA
Download Telegram
#Alert

Yeroon ammaa kun yeroo Oromoon marti hoggantoota isaa mana hidhaa jiran ittin eeggatanii dha. Namuu haala deemaa jiru guyya guyyatti jala bu'ee hordofuu qaba. Gadheen bara akkanaa kanatti of galaafattee nama galaafatti!

#Oromoo_hogantoota_kee_tikfadhu!
#Alert (Inbox), #Finfinnee

"They are collecting police orchestra from Addis. They are also gathering security officers from Universities and other places to deploy them for the campaign on Orimia in few days."
#Inbox

#Alert!

"Qeerroo, if eeggannoo cimsaa!

"Jarattiin hidhaa Jumlaa eegaltee jirti. Kaleessa irraa eegalee Oromiyaa bakka heddutti dargaggoota hidhatti guuraa Jiran. Akkuma dubbachaa turre sodaa hamaa keessa waan jiraniif labsii jalatti dahattee duula hidhaa bante.
Kanaafuu bakka deemtanii fi akka itti deemtanis of eeggadhaa jenna."
#Alert #Finfinnee
Reports coming in: the mass arrest targeting Oromo youth in Finfinnee has intensified. Local security officers are told to "not feed them keeping them in prison," which is an indirect order to execute them on arrest.
#Alert, Concentration camps
----------------
So far, some of the detention centers for the Oromos targeted for the most recent round of mass arrest are towns sych as Bulbulaa, Qooqaa, Awash Malkaa, and the small towns in the vicinity of Sodaree. Reports also indicate that Tegarus are arrested most recently are being taken to Arba-Minch.
#Inbox #Alert #OromoPoliticalPrisoners

"የኦነግ አመራሮችን በህግ በማይታወቁ ማጎርያ ካምፖች ሲያዞሯቸው ከቆዩ በኋላ መልሰው ወደ ቡራዩ ካመጧቸው 11 ቀን ሆኗቸዋል።

"ከታሰሩት መካከል ለምሳሌ:- ለሚ ቤኛና ዳዊት አብደታ እስከ መጨረሻው የሀገሪቷ የህግ አካል ድረስ ቀርበው ምንም ወንጀል አልተገኘባቸውም ብሎ ነፃ ቢላቸውም በማን አለብኝነት ዛሬም ታጉረው እንዳሉ ነው። መቼም የአንድ ሀገር ጠቅላይ ፍርድ ቤት ነፃ ያለውን አካል አስሮ በማቆየት ይህ መንግስት የመጀመርያው መሆን አለበት

"የጃል ሚካኤልና የነኬነሳ ደግሞ አቃቤ ህግ ክስ የለኝም ብሎ ቢያሰናብታቸውም ያው ታግተው እንደተቀመጡ ናቸው።

"ጃል በቴ ኡርጌሳ ደግሞ እስካሁን ከተያዙበት ግዜ አንስቶ ያለ ክስ እንደተቀመጡ ናቸው።

"ይህ ሁሉ እንዳለ ሆኖ፣ The Silent Killer በመባል በሚታወቀው በ Hepatitis B ጃል በቴ ኡርጌሳ ተይዟል። ጉበቱ ላይ ጠባሳ በመገኘቱና ሀኪምም በግዜ ካልታከመው ወደ ካንሰር ሊቀየር ስለሚችል ተኝቶ እንዲታከም ቢያዝም፣ ፖሊስ ግን ፈቃደኛ ሳይሆን ቀርቷል።

"ይህ ህመም ተላላፊ በመሆኑ ከአንድ አመት በላይ አብረው የታሰሩ ጓዶቹ ባለቤቱና ልጆቹ ጭምር ወደ ህክምና እንዲመጡ የታዘዘ ቢሆንም እስካሁን ወደ ሆስፒታል እንዲሄዱ አልተደረገም። የጣብያ ሀላፊዎቹ ሲጠየቁም ከበላይ አካል አልታዘዝንም የሚል ምላሽ እየተሰጠ ነው።

"ጃል በቴ ኡርጌሳ ተኝቶ ካልታከመ በማንኛውም ሰዓት ህይወቱ ሊያልፍ እንደሚችል ሀኪሞች ተናግረዋል። አንድ ነገር ከሆነ ተጠያቂው መንግስት ብቻ መሆኑ ይታወቅ!!!"
Forwarded from Daniel 🕊🕊🕊
#Alert
ኤርትራ የሰለጠኑ በአስር ሺዎች የሚገመቱ አሸባሪ ፋኖዎች ከባድ መሳሪያ ታጥቀው ወደ ምዕራብ ኦሮምያ ሆሮ ጉድሩ ዞኖች በአሁኑ ሰአት እየገቡ ነው ተብሏል።

#OromooHaaBaraarru
#SaveOromia
#OB
#Alert!!!!
The whereabouts of these #Oromo prisoners of conscience are still unknown! @SecBlinken @AlboMP @SenatorWong @POTUS @mbachelet @amnestyOz @hrw @LaetitiaBader @KenRoth @MarkDreyfusKCMP @BBCWorld @AJEnglish