Tsegaye R Ararssa
16.5K subscribers
1.66K photos
247 videos
162 files
2.48K links
TA
Download Telegram
#Inbox
#Beware_Oromia

The government is to start a new round of genocidal attacks on Wallaggaa. Insiders sent us this message shared below. It becomes obvious now that the noise about killing civilians in Wallaggaa is only a fake narrative frame to justify this renewed operation.

"Hey, T., they are to start a new round of genocide in Wollega.

"በፀጥታ ግብረሃይሉ የሚመራው ደምሳሹ የልዩ ኮማንዶ ስብስብ ወደ ምዕራብ ኦሮሚያ አመሻሹን ገባ !!!

"በንፁህ ዜጎች ላይ የተፈፀመውን አስቃቂ የነብስና የንብረት ዉድመት ተከትሎ ዝግ ስብሰባውን ያደረገዉ በጠቅላዩ የሚመራው የፀጥታ ግብረ ሀይል ረፋዱን ወደ ፊት ይፋ የሚደረግና ላሁኑ ሚስጥራዊነቱን ይጠበቅ በሚል የተለያዩ ዉሳኔዎችን አሳልፋል። ይህንኑም ተከትል በሪፑብሊካኑ ጋርድ ስር ያለዉ "ደምሳሽ ኮማንዶ" በተላለፈለት መመሪያ ወደ ኦፕሬሽን ገብቷል ተብሏል።

"ይህ ኦፕሬሽን በደም የጨቀየዉን የሸኔን ቡድን የመደምሰስ አላማ የያዘ መሆኑን ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ቢሮ የወጣው ጥብቅ መረጃ አመላክታል!"