ዳኒሽ (HIKMA)
121 subscribers
204 photos
26 videos
1 file
94 links
አሰላሙ አለይኩም🖐🤝
የተወደዳችሁ የቻናላችን ተከታታዮች በአሏህ ፍቃድ እናንተን እያዝናናን ኢስላማዊ እውቀቶችን እና ጠቃሚ ምክሮችን እናስተላልፋለን🙏

ለማንኛውም አስተያየት እና መልእክት💌
👇
@A2yshd

@ethiodanishbot
Join ለማድረግ
Download Telegram
🕌 አዛን የሚል ሰዉ ሊላበሳቸው የሚወደዱ👌 ባህሪዎች
@ethio_danish
1. እውነተኛና ታማኝ ሊሆን ይገባል፡፡ ምክንያቱም ሰዎች ለሰላትና ለፆም የሚመረኮዙት በመሆኑ እንዲህ ካልሆነ በአዛኑ ሊያሳስታቸው ይችላል:: 2. አቅመ አዳም የደረሰና አእምሮ ጤናማ መሆን አለበት፡፡ ነገር ግን የሚለይ ህፃን ልጅ አዛን ቢል ትክክል ይሆናል፡፡ @ethio_danish
3. የሰላት ወቅቶችን የሚያውቅ መሆን አለበት፡፡ ምክንያቱም የመጀመሪዎች ወቅቶችን እየተጠባበቀ አዛን ስለሚያደርግ ነው:: የማያውቅ ከሆነ ግን ሊሳሳት ወይም ሊያበላሽ ይችላል::
4. ድምፁ ከፍተኛ ሆኖ ሰዎችን ሊያሰማ የሚችል መሆን አለበት፡፡ @ethio_danish
5. ከትልቁም ሆነ ከትንሹ ሀደስ የፀዳ መሆን አለበት፡፡
6. ቆሞ ወደ ቂብላ በመዞር አዛን ማድርግ አለበት፡፡
7. ጣቶችን ጆሮው ውስጥ ከትቶ “حي على الصلاة” ሲል ወደ ቀኝ “حي على الفلاح” ሲል ደግሞ ወደ ግራ እየዞረ ማድረግ አለበት፡፡
8. አዛንን ቀስ እያለና ክፍተት እየፈጠረ ኢቃምን ደግሞ እያፋጠነና እያከታተለ ማድግ አለበት፡፡
🌛🌝🌞🌛🌝🌞🌛🌝🌞🌛🌝
#ቻናላችንን_ይቀላቀላሉ
@ethio_danish
@ethio_danish
👉ይህንን ሐዲስ የገኘሁት ከ ጣሃራና ሰላት አፕልኬሽን ነው:: ሊንኩን በመጫን አፕልኬሽኑን ያግኙ:: https://play.google.com/store/apps/details?id=com.nesiha_org.Solat
Forwarded from ዳኒሽ (HIKMA) (Ⓐⓗⓑⓐⓑ🇵🇸🇪🇹Ⓐⓚⓜⓔⓛ)
🕌 አዛን የሚል ሰዉ ሊላበሳቸው የሚወደዱ👌 ባህሪዎች
@ethio_danish
1. እውነተኛና ታማኝ ሊሆን ይገባል፡፡ ምክንያቱም ሰዎች ለሰላትና ለፆም የሚመረኮዙት በመሆኑ እንዲህ ካልሆነ በአዛኑ ሊያሳስታቸው ይችላል:: 2. አቅመ አዳም የደረሰና አእምሮ ጤናማ መሆን አለበት፡፡ ነገር ግን የሚለይ ህፃን ልጅ አዛን ቢል ትክክል ይሆናል፡፡ @ethio_danish
3. የሰላት ወቅቶችን የሚያውቅ መሆን አለበት፡፡ ምክንያቱም የመጀመሪዎች ወቅቶችን እየተጠባበቀ አዛን ስለሚያደርግ ነው:: የማያውቅ ከሆነ ግን ሊሳሳት ወይም ሊያበላሽ ይችላል::
4. ድምፁ ከፍተኛ ሆኖ ሰዎችን ሊያሰማ የሚችል መሆን አለበት፡፡ @ethio_danish
5. ከትልቁም ሆነ ከትንሹ ሀደስ የፀዳ መሆን አለበት፡፡
6. ቆሞ ወደ ቂብላ በመዞር አዛን ማድርግ አለበት፡፡
7. ጣቶችን ጆሮው ውስጥ ከትቶ “حي على الصلاة” ሲል ወደ ቀኝ “حي على الفلاح” ሲል ደግሞ ወደ ግራ እየዞረ ማድረግ አለበት፡፡
8. አዛንን ቀስ እያለና ክፍተት እየፈጠረ ኢቃምን ደግሞ እያፋጠነና እያከታተለ ማድግ አለበት፡፡
🌛🌝🌞🌛🌝🌞🌛🌝🌞🌛🌝
#ቻናላችንን_ይቀላቀላሉ
@ethio_danish
@ethio_danish
👉ይህንን ሐዲስ የገኘሁት ከ ጣሃራና ሰላት አፕልኬሽን ነው:: ሊንኩን በመጫን አፕልኬሽኑን ያግኙ:: https://play.google.com/store/apps/details?id=com.nesiha_org.Solat
Forwarded from ዳኒሽ (HIKMA) (Ⓐⓗⓑⓐⓑ🇵🇸🇪🇹Ⓐⓚⓜⓔⓛ)
🕌 አዛን የሚል ሰዉ ሊላበሳቸው የሚወደዱ👌 ባህሪዎች
@ethio_danish
1. እውነተኛና ታማኝ ሊሆን ይገባል፡፡ ምክንያቱም ሰዎች ለሰላትና ለፆም የሚመረኮዙት በመሆኑ እንዲህ ካልሆነ በአዛኑ ሊያሳስታቸው ይችላል:: 2. አቅመ አዳም የደረሰና አእምሮ ጤናማ መሆን አለበት፡፡ ነገር ግን የሚለይ ህፃን ልጅ አዛን ቢል ትክክል ይሆናል፡፡ @ethio_danish
3. የሰላት ወቅቶችን የሚያውቅ መሆን አለበት፡፡ ምክንያቱም የመጀመሪዎች ወቅቶችን እየተጠባበቀ አዛን ስለሚያደርግ ነው:: የማያውቅ ከሆነ ግን ሊሳሳት ወይም ሊያበላሽ ይችላል::
4. ድምፁ ከፍተኛ ሆኖ ሰዎችን ሊያሰማ የሚችል መሆን አለበት፡፡ @ethio_danish
5. ከትልቁም ሆነ ከትንሹ ሀደስ የፀዳ መሆን አለበት፡፡
6. ቆሞ ወደ ቂብላ በመዞር አዛን ማድርግ አለበት፡፡
7. ጣቶችን ጆሮው ውስጥ ከትቶ “حي على الصلاة” ሲል ወደ ቀኝ “حي على الفلاح” ሲል ደግሞ ወደ ግራ እየዞረ ማድረግ አለበት፡፡
8. አዛንን ቀስ እያለና ክፍተት እየፈጠረ ኢቃምን ደግሞ እያፋጠነና እያከታተለ ማድግ አለበት፡፡
🌛🌝🌞🌛🌝🌞🌛🌝🌞🌛🌝
#ቻናላችንን_ይቀላቀላሉ
@ethio_danish
@ethio_danish
👉ይህንን ሐዲስ የገኘሁት ከ ጣሃራና ሰላት አፕልኬሽን ነው:: ሊንኩን በመጫን አፕልኬሽኑን ያግኙ:: https://play.google.com/store/apps/details?id=com.nesiha_org.Solat