EECMY Children Ministry: MY Sunday School
721 subscribers
892 photos
14 videos
168 links
MY Sunday School is the official page of EECMY Children Ministry.

Wholistic Growth For Our Children!

Access Sunday School learning materials at www.mysundayschool.org
Download Telegram
Forwarded from Wondmagegn Udessa Bidire
ከኢት/ወ/ቤ/ክ/መካነ ኢየሱስ ፕረዚዳንቶች ጋር...

';የእግዚአብሔርን ቃል የተናገሩአችሁን ዋኖቻችሁን አስቡ፥ የኑሮአቸውንም ፍሬ እየተመለከታችሁ በእምነታቸው ምሰሉአቸው።''  ዕብራውያን 13:7

እግዚአብሔር ቤተሰቦቻችሁን: አገልግሎታችሁን እና ዘመናችሁን አብዝቶ ይባርክ🙏!
===👇👇👇👇
''Warra isin geggeessanii, dubbii Waaqayyoo isinitti himanii turan yaadadhaa! Attamitti akka jiraatan akka du'anis, jireenya isaanii keessaa wanta argames ilaalaa, fakkeenya amantii isaanii fudhadhaa duukaa bu'aa!'' Ibroota 13:7

Pirezidaantota WWW Makaana Yesuus Itoophiyaa waliin...

Waaqayyo Gooftaan maatii, tajaajilaa fi bara keessan hundumaan dachaan haa eebbisuu, Nuuf Jiraadhaa🙏!
===👇👇👇👇
''Remember your leaders, who spoke the word of God to you. Consider the outcome of their way of life and imitate their faith.'' Hebrews 13:7
With EECMY Presidents since 1991
1. Rev. Yadesa Daba 1991-2001
2. Rev. Itefa Gobena 2001-2009
3. Rev. Dr. Wakseyoum Idossa 2009-2017
4. Rev.Dr. Yonas Yigezu, Since 2017

May God bless you, your family and your ministry abundantly! #Long_Live🙏!
Forwarded from EECMY Youth Ministry
Have you registered for the All Africa Youth Congress?
Here is how you do it;

Step 1: Application to show interest to attend AAYC

Step 2: Selection of applicants and shortlisting of participants

Step 3: Payment of registration fee

Step 4: Confirmation of participation to AAYC
click on the link to register https://allafricayouthcongress.org/register
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
#ጥንቃቄ_አይለያችሁ !

የ " FIAS 777 " ጉዳይ ከተነሳ በኃላ በርካታ የቤተሰባችን አባላት ልክ እንደ " FIAS 777 " ተመሳሳይ ስራ የሚሰሩ አካላት መኖራቸውን እየጠቆሙ ይገኛሉ።

እነዚህ አካላት ያለብንን የኢኮኖሚ ችግር ተገን አድርገው " በአጭር መንገድ ትርፋማ የሚሆኑበት የማለፋ ስራ " እያሉ በርካታ ወጣቶችን እየቀሰቀሱ ገንዘባቸውን ላፍ እያደረጉ ናቸው።

ውድ ቤተሰቦቻችን ተጠያቂ የምታደርጉት ሰው በሌለበት፣ ቢሮ ሆነ አድራሻ በሌላቸው ሰዎች ፣ ነገ ይቀጥል አይቀጥል የሚለውን በማታውቁት ሂደት በአሰቸጋሪ ሁኔታ ደክማችሁ ለፍታችሁ ያገኛችሁትን ገንዘብ፣ ተበድራችሁ ያገኛችሁትን ገንዘብ ፣ ተማሪዎችም ከቤተሰብ የተቀበላችሁትን ገንዘብ ለቀማኞች እንዳታውሉት አደራ እንላለን።

ብዙሃንን ተጠቃሚ የሚያደርግ ስራ በሚስጥር አይሰራምና ገንዘባችሁን ከሚያሳጣ ማንኛውም የአጭበርባሪዎች እንቅስቃሴ ራቁ።

ሌላው ደግሞ የስልክ ቀፎ፣ ቴሌቪዥን፣ ላፕቶፕ... የመሳሳሉ እቃዎችን በርካሽ ከደቡብ አፍሪካ ፣ ከኬንያ በሞያሌ በኩፓ እናስመጣለን እያሉ ቅድመ ክፍያ እየተቀበሉ እብስ የሚሉ አሉና ተጠንቀቁ።

ሰዎችን ማታለያ መንገዶች አይነታቸውን እየቀያየሩ እየበዙ ነውና ህጋዊ ተጠያቂነት ያለባቸው ስራዎች ላይ ብቻ ትኩረት አድርጉ።

ሁሌም ጥንቃቄ ማደረጋችሁን አትዘንጉ።

@tikvahethiopia
With Lutheran World Federation General Secretary Rev. Rev. Anne Burghardt

The Lutheran World Federation is a global communion of 148 churches in the Lutheran tradition, representing over 77 million Christians in 99 countries. The LWF acts on behalf of its member churches in areas of ecumenical and interfaith relations, theology, humanitarian assistance, human rights, communication and the various aspects of mission and development.

The General Secretary of the LWF carries out the decisions of the LWF Assembly and Council.
Rev. Anne Burghardt is the first woman to hold this leadership position. (LWF)

Dear Rev. Anne Burghardt, may God guide you, & bless our communion so that it may be a blessing to the wider church and to the world.

(Photo: Wondmagegn Udessa, EECMY Children & Youth Ministry Director with Lutheran World Federation General Secretary Rev. Anne Burghardt in Addis Ababa, Ethiopia, @Elily Int'l Hotel, During the Africa Lutheran Church Leadership Consultation (June 28- July 01, 2022)
With Archbishop Dr Panti Filibus Musa, President of Lutheran World Federation
===
Currently Dr Panti Filibus Musa
serves as the Archbishop of  the Lutheran Church of Christ in Nigeria.
He was elected by the LWF Twelfth Assembly at its May 2017 meeting in Windhoek, Namibia. He is the thirteenth person to serve in the position of president since LWF’s founding in 1947.
The President is the presiding officer of the Assembly, the Council and the Executive Committee. He oversees LWF’s life and work in consultation with the General Secretary. (LWF)

(Photo: Wondmagegn Udessa, EECMY Children and Youth Ministry Director with Archbishop Dr Panti Filibus Musa, President of Lutheran World Federation in Addis Ababa, Ethiopia, @Elily Int'l Hotel, During the Africa Lutheran Church Leadership Consultation (June 28- July 01, 2022)
የመጀመሪያ ኃጢያት እና የተሰጠው የአዳኙ ተስፋ (ዘፍጥረት 3 )

👇👇👇
የመጀመሪያ ኃጢያት እና የተሰጠው የአዳኙ ተስፋ (ዘፍጥረት 3 )

ውድ ልጆች: ባላችሁበት የጌታ ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ:: በዛሬው ትምህርታችን የመጀመርያው ሀጥያት ምን እንደነበረ: ሀጥያት ወደዚህ ዓለም እንዴት እንደገባ: እግዚአብሔርም የመዳኛ መንገድን እንዴት እንዳዘጋጀ እናያለን።
በኤደን ገነት ውስጥ የሚያፈሩ ብዙ ዛፎች ነበሩ ክፉውንና መልካሙን የሚለየው የእውቀት ዛፍ በኤደን ገነት መካከል ተተክሎ ነበር ። እግዚአብሔር ስለዚህ ዛፍ አዳምንና ሔዋንን እንዲህ ሲል አዝዞአቸው ነበር:  ‹‹በዚህ ገነት ውስጥ ካሉት ዛፎች ሁሉ የምታገኙትን ፍሬ መብላት ትችላላችሁ ነገር ገን በገነት መካከል ከተተከለው ከዚህ ዛፍ ፍሬ አትብሉ እነሆ እርሱን በበላችሁ ጊዜ ሞትን ትሞታላችሁ፡፡››

 

አንድ ቀን አዳምና ሔዋን በገነት ውስጥ እንዳሉ ዲያቢሎስ በእባብ ተመስሎ ወደ አዳምና ሔዋን መጣ። ከዚያም ‹‹እግዚአብሔር በገነት ውስጥ ካሉት ዛፍ ሁሉ ፍሬ እንዳትበሉ አዝዞአችኋልን?››አላቸው፡፡  ሔዋንም እንዲህ አለች፡- ‹‹በገነት ውስጥ ካሉት ዛፎች ከየትኛውም የሚገኘወን ፍሬ መብላት እንችላለን፡፡ ነገር ግን በገነት መካከል የሚገኘው ዛፍ ፍሬ እንዳንበላ እንዳንነካውም እግዚአብሔር ከልክሎናል: አለበለዚያ እንሞታለን፡፡››

 

ዳያቢሎስም ሲያታልላቸው ‹‹ይህ እውነት አይደለም አትሞቱም እኔን ስሙኝ : ከዚህ ዛፍ ፍሬ ከበላችሁ እንደ እግዚአብሔር ትሆናላችሁ  መልካሙንና ክፉውንም ታውቃላችሁ›› አላቸው፡፡ ሔዋንም የዛፉን ፍሬ ተመለከተች ሲያዩት ያምራል: ስለሆነም አንዱን ፍሬ ቀጠፈችና በላች ሌላውንም ፍሬ ቀጥፋ ለአዳም ሰጠችው: እርሱም ደግሞ በላ፡፡ አዳምና ሔዋን ለእግዚአብሔር አልታዘዙም: ይህ የመጀመሪያው ኃጢአታቸው ነበር፡፡ ታላቅ ፍርሃት ፈሩ፡፡ እግዚአብሔር እንደሚቆጣ አወቁ ስለሆነም በገነት ውስጥ ከእግዚአብሔር ፊት ተሸሸጉ፡፡

 

አዳምና ሔዋን በእግዚአብሔር ላይ ኃጢአትን አደረጉ፡፡ እግዚአብሔር ግን አሁንም በጣም ይወዳቸዋል፡፡ በሀጥአታቸው ምክንያት ለዘላለም እንዲቀጡ አልፈለገም፡፡ ስለሆነም የሚያስደንቅ ቃል ኪዳን ገባላቸው፡፡ እንዲህ አላቸው ‹‹ትክክለኛው ጊዜ ሲደርስ ልጄን ወደ ዓለም እልከዋለሁ: እርሱ ከሴት ይወለዳል ሰውም ይሆናል፡፡ እርሱ ኃጢአታችሁን ያስወግዳል›› አዳምና ሔዋን ይህን አስደናቂ ቃል ኪዳን ስሙ፡፡ ቃል ዲሳኑንም አመኑ። እግዚአብሔር እንደሚወዳቸው አዳኙም የእርሱን ኃጢአት ለማስወገድ እንደሚወለድ አወቁ፡፡ እግዚአብሔር ቃል ኪዳኑን ጠበቀ: ከብዙ ዓመታት በኋላ የእግዚአብሔር ልጅ በቤተልሄም ተወለደ ስሙም ኢየሱስ ተባለ:  ኢየሱስም ሰው በሆነ ጊዜ ፍጽምና ያለውን ሕይወት ኖረ አንዳችም ስህተት አላደረገም፡፡ የህዝብ ሁሉ ኃጢያአት የሚያስተካክለውን ቅጣት በራሱ ላይ ወስዶ በመስቀል ላይ ሞተ፡፡ ለዚህ ነው ኢየሱስን የዓለም አዳኝ ነው የምንለው፡፡

 

እግዚአብሔር ሁሉንም አዳምና ሔዋንን ይወዳል ከገነት ውሰጥ እነሱን ማስወጣት ነበረበት እንደገና ከተከለከለው ዛፍ ፍሬ በልተው ኃጢያታቸው ጋር ለዘላለም እንዲኖሩ አልፈለገም፡፡ ስለሆነም እግዚአብሔር የእሳት ነበልባል የሆነ ሰይፍ የያዘ መልአክ ወደ ገነት ልኮ ከዚያ እንዲወጡ አደረገ፡፡ አዳምና ሔዋን ከዚያ ጊዜ ጀምሮ በረጅሙ የህይወት ዘመናቸው ኃጢያት በማድረግ ቀጠሉ ከዚያም በኋላ ሞቱ፡፡ እግዚአብሔር አዳኝ እንደሚልክላቸው የገባላቸውን ተስፋ አመኑ፡፡ ኢየሱስ ኃጢያት ወደሌለበት ከእርሱ ጋር እንዲኖሩ ወደ መንግሥተ ሰማያት ይወስዳቸዋል፡፡

#የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ጥቅስ : ሮሜ 5:14-21 (ከወላጆቻችሁ/ከታላላቆቻችሁ ጋር አጥኑ)።

ጥያቄ

1.       አዳምና ሔዋንን እግዚአብሔርን ባለመታዘዝ ምን አደረጉ?

2.      እግዚአብሔር ለእነርሱ የገባላቸው የተስፋ ቃል ምንድን ነበር?   አዳኛቸው ማን ነው?

3.   ከዚህ ክፍል ምን ተማራችሁ?

መልሳችሁን በሃሳብ መስጫ ቦታው ላይ ጻፉ! በተከታታይ የ5 ትምህርቶችን መልስ በትክክል ከመለሳችሁ የመጽሐፍ ሽልማት ይኖራችኋል።

መልካም እና የተባረከ ቀን ይሁንላችሁ!

http://www.mysundayschool.org
https://t.me/MYSundaySchool
Cubbuu Isa Jalqabaa fi Abdachiifamuu Fayyisaa (Seera Uumamaa 3)

👇👇👇
Cubbuu Isa Jalqabaa fi Abdachiifamuu Fayyisaa (Seera Uumamaa 3)

Jaalatamoo ijoollee keenya, nageenni Waaqayyoo isiniif haa baay'atuu! Barumsa keenya har'aatiin cubbuun jalqabaa maal akka ture, akkamitti cubbuun gara biyya lafaa akka seene, Waaqayyo immoo karaa fayyinaa akkamitti akka qopheesse ilaalla.

Jannata Eden keessa mukeetii iji isaanii nyaatamu hedduutu turan. Mukti beekumsa gaarii fi hamaa gargar basuu walakkeessa dhaabaa sanaa keessatti guddate. Waaqayyo waa’ee muka kanaa Addaamii fi Hewwaanitti himeera. Inni, “ Ija mukeetii iddoo dhaabaa kana keessa jiran hundumaa irraa in nyaatta; ija mukichaa nyaatanii hamaa fi gaarii ittiin beekan sana irra garuu hin nyaatin! Gaafa isa irraa nyaatte garuu dhuguma in duuta” jedhe.

 

Gaaf tokko Addaamii fi Hewwaan dhaabaa sana keessa turan. Seexanni bofa of fakkeessee dhaabaa kessa gara Addaamii fi Hewwaan dhufe. “Dhuguma Waaqayyo, ‘Ija mukeeii iddoo dhaabaa kana keessa jiran hundumaa irraa hin nyaatinaa!’ isiniin jedhe'' jedhe seexanni gaafate.

 

Hewwaan deebistee, “nuyi ija mukeetii iddoo dhaabaa kana keessa jiran irraa nyaachuu in dandeenya; garuu muka isa iddoo dhaabaa kana walakkaa jiru duwwaa, waaqayyo, ‘Ija isaa irraa hin nyaatinaa, isattis hin bu’inaa! Kanaa achi in duutu’ jedheera” jette.

 

“Kun dhugaa miti,” jedhe seexanni isaan gowwoomsuuf, “Hin duutan. Ana dhaggeeffadhaa. Isin ijamukichaa irra yeroo naaattan, akka waaqayyoo taatu, hamaa fi garii ni beektu'' jedheen.

 

Hewwaan iji mukichaa ni ilaalte. Inni ija namaatti kan tolu ta’uu isaa argitee, kutattee in nyaatte. Addaamiifis ni kenniteef, innis ni nyaate. Addaamii fi Hewwaan Waaqayyoof hin ajajamne. Kun cubbuu isaanii isa jalqabaati. Isaan amma ni sodaatan. Akka Waaqayyo isaanitti aaru beekanii dhaabaa kessa dhokatan.

 

Waaqayyo isaan waame, Waaqayyo ija muka isa gaarii fi hamaa beekuu mana dandeessisu nyaatanii isaanii gaafate. Addaam inni kun balleessaa Hewwaan akka ta’e dubbate. Hewwaan immoo akka seexanni isheee gowwoomse dubbatte.

 

Addaamii fi Hewwaan Waaqayyo irratti cubbuu hojjetan, Waaqayyo garuu amma iyyuu baay’ee isaan jaallata ture. Sababa cubbuu isaaniitiif bara baraan isaan adabuu hin barbaanne. Kanaaf kakuu ajaa'ibsiisaa isaaniif kenne.

 

Inni akkas jedhe, “Yommuu yeroon isaa ga’u, Ilma kiyya biyya lafaatti erga. Inni dubartii irraa ni dhalata. Inni nama ni ta’a.  Inni cubbuuwwan keessan isin irraa ni fuudha.” Addaamii fi Hewwaan kakuu baay’ee gaarii kana dhaga’an. Kakuun kenname  kunis cubbuu isaanii akka irraa fuudhu ni beekan.

 

Waaqayyo kakuu Isaa ni eege. Waggoota baay’ee booddee IImi Waaqayyo Beeteliheem keessatti dhalate. Maqaa isaas Yesuus Jedhanii moggaasan. Yesuus yommuu nama ta’e, jireenya mudaa hin qabne jiraate, dogoggora tokko illee hin hojjanne.

 

Adaba cubbuu namoota hundumaa fudhatee fannoo irratti du’e. Kanaaf Yesuusin Fayyisaa biyya lafaa jennee waamna.

 

Waaqayyo amma iyyuu Addaamii fi Hewwaaniin ni jaallata ture. Dhaabaa sana keessaa isaan baasuutu isa irra jira. Akka isaan muka jireenya kennu sana irra nyaachaa cubbuu isaanii keessa bara baraan jiraatan hin barbaanne. Isaaaniin irra ittisuuf ergamaa billaa akka ibiddaa ifu baatu dhaabaa sana keessa kaa’e. Addaamii fi Hewwaan bara isaanii guutuu cubbuu hojjechuu itti fufan. Kanaaf ni du’an. Akka Waaqayyo Fayyisaa isaaniif kennu ni amanan. Bakka cubbuun hin jirre keessa waliin akka jiraataniif Yesuus gara biyya lafaa dhufe. Namni Isatti amanu kamuu jireenya barabaraa qaba.

👉Kutaa qu'annaa Kitaaba Qulqulluu: Roomaa 5:14-21 warra keessan ykn obboloota keessan waliin qu'adhaa. 

#Gaaffii

1.       Ajaja Waaqayyoof abboomamuu/ajajamuu diduudhaan Addaamii fi Hewwaan maal hojjatan?

2.       Waaqayyo maal isaaniif kakate?  Enyutu Fayyisaa isaniif ta’uuf kakatame?

3. Kutaa kana irraa maal barattan?

👇👇👇

Deebii keessan nuuf barreessaa! Namni barumsa shan wal duukaa ykn wal faana deebii sirrii deebiseef badhaasni kitaabaa qophaa'eera.

Guyyaa gaarii eebbaan guutuu isiniif haa ta'u!

http://www.mysundayschool.org
https://t.me/MYSundaySchool
የአዳምና የሔዋን ልጆች   (ዘፍጥረት 4)

👇👇👇
የአዳምና የሔዋን ልጆች   (ዘፍጥረት 4)
===
አዳምና ሔዋን ብዙ ልጆች ነበሩአቸው። የመጀመሪያዎቹ ልጆቻቸው ቃየልና አቤል ይባላሉ፡፡ ቃየል ባደገ ጊዜ ገበሬ ሆነ: አቤል ባደገ ጊዜ ደግሞ አርብቶ አደር ሆነ። አንድ ቀን ቃየልና አቤል ለእግዚአብሔር ስጦታ ይዘው መጡ ያመጡትን ስጦታ በመሠዊያ ላይ አድርገው አቃጠሉት። አቤል ለእግዚአብሔር ፍጹምና ምርጥ የሆነ በግ አመጣ: ቃየል ግን ያመጣው ምርጥ የሆነውን ምርት አልነበረም። ለእግዚአብሔር ያቀረቡትን ስጦታ በዚህ ሁኔታ ነበር ያቀረቡት፡፡ እግዚአብሔር በአቤል ስጦታ ደስተኛ ሆነ: ነገር ግን በቃየል ስጦታ አልተደሰተም። ቃየል አልታዘዘመና በዚህ የተነሳ ቃየል ተናደደ : በቅናትም ተነሳስቶ አቤልንም ገደለው፡፡

 

እግዚአብሔር ቃየልም ‹‹ ወንድምህ የት ነው?›› ብሎ ጠየቀው።ፐቃየልም ‹‹አላውቅም እኔ የወንድሜ ጠባቂነኝን?›› ሲል መለሰ። እግዚአብሔር ‹ኃጢያትን አድርገሃል ወንድምህንም ገለኽዋል›› አለው:: ‹‹ አሁን በሜዳህ ያሉ ተክሎች በጥሩ ሁኔታ አይበቅሉልህም መኖሪያ ቤትም አይኖርህም: በሕይወት ዘመን ሁሉ ከአንድ ሥፍራ ወደ ሌላ ሥፍራ ትቅበዘበዛለህ፡፡›› አለው።

 

ቃየንም እንዲህ አለ ‹‹ይህ ቅጣት እጅግ ከባድ ነው ያገኘኝ ሁሉ ይገድለኛል፡፡›› ስለሆነም ያገኘው ሁሉ እንዳይገድለው እግዚአብሔር ለቃየን ምልክት አደረገለት፡፡ እግዚአብሔር ለአዳምና ለሔዋን ሌላ ልጅ ሰጣቸው፡፡ ስሙም ሴት ይባላል ሴት ከተወለደ በኋላ አዳም ሌላ 800 ዓመታት ያህል ኖረ፡፡ እጅግ ብዙ ወንዶችና ሴት ልጆችም ነበሩት፡፡ አዳም በሞተበት ጊዜ እድሜው 930 ዓመት ነበር፡፡

ልጆች:
👉አቤል በሙሉ ልቡ ጥሩ የሆነውን: ከሁሉ የተሻለውን ስጦታ ለእግዚአብሔር አቀረበ: እግዚአብሔርም ተቀበለው:: ስለዚህ ለእግዚአብሔር ስጦታ ስናቀርብ በሙሉ ልባችን የተሻለውን ማቅረብ ይኖርብናል::
👉ቃየል በቅናት ተነሳስቶ ወንድሙን ገደለው: ከዚህም የተነሳ ተረገመ: ተቅበዥባዥ ሆነ። ስለዚህ ልጆች ቅናት መጥፎ ነው: ወደ ክፉ እርምጃ ይወስዳል: በእርግማንም ያንከራትታልና ከሀጢአት ተጠበቁ:: መልካምንም አድርጉ!

  #የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ጥቅስ : 2ቆሮንቶስ 9:6-8 (ከወላጆቻችሁ/ከታላላቆቻችሁ ጋር አጥኑ)።

ጥያቄ

1.       እግዚአብሔር ያስደሰተው የማን ስጦታ ነው?

2.      እግዚአብሔር ቃየን ወንድሙን አቤልን ስለ ገደለው ይቅርታ እንዲጠይቅና ይቅርም እንዲባል ፈልጎ ነበር፡፡ እግዚአብሔር ቃየንን ለመጠበቅ ምን አደረገ?
3.   ከዚህ ክፍል ምን ተማራችሁ?

መልሳችሁን በሃሳብ መስጫ ቦታው ላይ ጻፉ! በተከታታይ የ5 ትምህርቶችን መልስ በትክክል ከመለሳችሁ የመጽሐፍ ሽልማት ይኖራችኋል።

መልካም እና የተባረከ ቀን ይሁንላችሁ!

http://www.mysundayschool.org
https://t.me/MYSundaySchool

 
Ijoollee Addaamii fi Hewwaan (Seera Uumamaa 4)

👇👇👇