EECMY Children Ministry: MY Sunday School
762 subscribers
904 photos
14 videos
171 links
MY Sunday School is the official page of EECMY Children Ministry.

Wholistic Growth For Our Children!

Access Sunday School learning materials at www.mysundayschool.org
Download Telegram
ዛሬ የአዲስ አበባው ሲኖዶስ በእንጦጦ ማህበረ ምዕመናን ቅጥር ጊቢ ውስጥ “ኑ ልጆች እንጫወት” በሚል መሪ ቃል የተሳካ የስፖርት ፌስቲቫል አዘጋጅቶል::"ሁሉም ልጆች በጌታ ይፈለጋሉ"በሚል መርህ ጛሳብ ለመልዕክቱን አጽንኦት ሰጥቷል።

በዝግጅቱ የጸሎት፣ የመዝሙር እና ጥሩ የኅብረት ጊዜ የታየበትሲሆን ለመንፈሳዊ እና ማህበራዊ እድገት ምቹ ሁኔታን ፈጥሯል።

የተለያዩ የስፖርት ግጥሚያዎች፣ ውድድሮች እና አዝናኝ ትርኢቶች ታክለው ቀርበዋል::

የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን የህፃናት ክፍል አስተባባሪ የሆኑት
👉 ዶ/ር ሊዲያ ተፈራ ሰላምታ ያቀረቡ ሲሆን ለአሽናፊዎች ስጦታ በመስጠት አበረታተዋል ።

👉ሌሎች ሲኖዶሶች እና ማህበረምዕመናን ህጻናትን ያካተተ ተመሳሳይ ፌስቲቫሎች እንዲያዘጋጁ በማበረታታት ለተሳተፉት ሁሉ ምስጋና አቅርበዋል። በአጠቃላይ ፌስቲቫሉ የሚያስደስትና እና ህብረትን የሚያጠነክር ነበርም ብለዋል::

Photo Credit: Elila(+251 93 504 1913)
#Addis Ababa #EntotoMekaneYesus
#Children#Youth#sport
#CYMD
#MYSundayschool
https://t.me/MYSundayschool
The Addis Ababa Synod recently organized a successful sports festival in Entoto Congregation compound with the theme "Let's Play Children," emphasizing the message that all children are needed by the Lord.

The event, featuring prayer, singing, and fellowship, provided a wholesome environment for spiritual and social development. Various sports matches, competitions, and entertaining shows added a dynamic and enjoyable element.

Dr. Lydia Tefera, the coordinator of the children's section, was acknowledged them for their efforts, and winners received gifts to motivate them.

Gratitude was expressed to all involved, encouraging other synods and congratulations to adopt similar inclusive activities for children.

Overall, the festival created a heartwarming and enriching experience, fostering a sense of community and joy.

👇👇 👇
Photo Credit Elila(+251 93 504 1913)

#AddisAbebaSynodos
#Mysundayschool
#sport festival
#CYMD

https://t.me/MYSundayschool