ኢትዮጵያዊ ወጎች #Ethiopian
1.5K subscribers
314 photos
3 videos
18 files
50 links
Download Telegram
#Fact
ኢትዮጵያ” ማለት በአይሮግሊፊክ አትኦፕቢያ “የበላይኛው
የእውነት አገር” ማለት ነው፡፡
“ሳባ” ማለት “የመንፈስ ልጅ” ማለት ነው፡፡
“ጋላ” ማለት ለቧልት እንደሚባለው “ሃይማኖት የሌለው” ማለት
ሳሆን ካራ “የእግዚአብሔር ፀሐይ ፋና” እንደማለት ነው፡፡
“ዐማራ” ማለት በሻዕቢያ ቧልት እንደተባለው “ወፈፌ” ወይም
“ፉዞ” ማለት ሳይሆን “ዓም ሀራ” ወይም “የካም ሰራዊት ፀሐይ”
እንደማለት ነው፡፡
“ሃማ ሴን” “የካምን ወገን ዝርያ” እንደማለት ነው፡፡
“አጋሜ” ማለት በቧልት እንደሚባለው “ለማኝ” ወይም “ቆሻሻ”
ማለት ሳይሆን “አጋ ሃሜ” “ታላቅ የካም ወገን” እንደማለት ነው፡፡
“እግዚአብሔር” ማለት “እግ-ዘ-አብሔር” “ታላቁ የምድር አባት”
ማለት መሆኑን፣ “ጋዳ” ማለት “ካ አዳ” “የእግዚአብሄር ሥርዓት”
ማለት ነው ፡፡
ፀጋዬ ገ/መድህን
ምንጭ፡- ጢቢያ መፅሄት ቅጽ 5፣ ቁጥር 11፣ 1990
#ከFb የተመነተፈ
መልካም ቀን