Tsegaye R Ararssa
16.5K subscribers
1.66K photos
247 videos
162 files
2.48K links
TA
Download Telegram
Forwarded from KMN
ለመሆኑ እነዚህ ሰዎች ስለ የትኛዋ ሀገር እና ለዉጥ ነዉ የሚያወሩት? እዚያዉ ነበሩ ግን ? ስለ ሚናገሩት ሰላም እና ልማትስ አሁናዊ ሁኔታ መረጃዉ አላቸዉ?

https://www.intoneed.com/ytidyvFLnesuxXQ
A Federalist Party that is still happy to negotiate on whether the federal system ought to be maintained is not federalist at heart. And a party that does not have non-negotiable values stands for nothing.
#Hopeless
The desire to negotiate is a virtue only when one has clearly articulated his/her non-negotiables. Anything less is a trivia conducted only to bide one’s time. Yes, all else is either merely a deceptive move to engage and distract adversaries or—if it is otherwise—an utter nonsense.
Forwarded from KMN
#ሰበር_ዜና_BreakingNews

መንግስት የወለጋ ዞን ወረዳዎችን ሙሉ ለሙሉ ተቆጣጥሬያለሁ ባለ ማግስት በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በጅምላ ተገሉ::
KMN:- July 05/2022
==========================
የፌድራሉ መንግስት, የኦሮሚያ እና የአማራ ሀይል በጥምረት በመሆን የወለጋ ዞን ወረዳዎችን ሙሉ ለሙሉ ተቆጣጥሬያለሁ ባለ ማግስት በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በጅምላ መገደላቸዉን ነዋሪዎች ገለፁ:: የተገደሉት ነዋሪዎች በመቶዎች የሚቆጥሩ ናቸዉ ያሉት ነዋሪዎቹ በመንግስት የፀጥታ ሀይል በጅምላ የተገሉ ሲሆን "ሸኔን ትደግፋላችሁ" እየተባሉ እንደተገደሉ ተናግረዉ ግዳዮቹ ህፃን ሽማግሌ እና ወጣት ሳይሉ እንደረሸኑ አብራርተዋል::

የሟቿቹ ቁጥር አሁን በዉል አይታዋቅም ያሉት ነዋሪዎቹ በግምት ከምቶ ሰዉ በላይ አልቋል ሲሉ ገልፀዋል:: በአከባቢዉ የተሰማሩት የመንግስት ታጣቂዎች በኦሮሞ ጥላቻ የሰከሩት እና በትግራይ ክልልም የዘር ማፅዳት ወንጀል የተሳተፉት የአማራ ክልል ታጣቂዎች መሆናቸዉን ከዚህ ቀደም በቪዲዮ ጭምር ለህዝቡ ስናቀርብ የነበረ ሲሆን ወደ ወለጋ የዘሙትም ህገ ለማስከበር ሳይሆን ወለጋ የአማራ ርስት ነዉ ብለዉ ለርስት ማስመለስ እንደ ዘመቱም ጭምር የተናገሩትን በዋቢነት በቪዲዮ አቅርበን ነበር::

ይህን ጅምላ ግድያ የአለም ጤና ድርጅት ፕረዘዳንት ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም ያወገዙ ሲሆን ኦሮሚያ ላይ በተፈፀመዉ የንፁኃን ግድያ ማዘናቸዉን ገልፀዉ በመላዉ በሀግሪቱ እየተፈፀመ ስላላዉ የንፁኃን ግድያ መፍትሔዉ ወደ ሰላም ማምራት መሆኑን ጠቁመዋል::

የሞቾችን ትክክለኛ ቁጥር እና የደረሰዉን ዉድመት እንደ ደረሰን የምናሳዉቅ ይሆናል::
To hold a referendum on issues of national self-determination is a constitutional right in Ethiopia. It is unconditional as long as the procedural requirements are met. The govt’s legally duty-bound to organise a referendum. Else, unilateral Declaration of Independence follows. #liqimsi!
Hoggantoota bilisummaa fi walabummaa sodaatan, 'beektoota' dhugaa sodaatan, uummata dogoggoraa isaa sirreessuu fi gantuu isaa adabuu sodaatu qabannee bakka ga'uu dandeenyaa ree?
#Vision_Truth_Discipline_alone!
I hate to say it, but the time for working towards inclusion, equality, and tolerance of diversity in a democratic order is long gone. Ethiopia is incapable of working towards these goals. Its incapacity is congenital. Its inability is inherent because it is foundational. That’s why the imperative of our time is exercising self-determination and seeking to attain sovereignty thereby. #sovereignty_not_equity_is_paramount_now!
“Muka beekan qoricha hin se’anii.”
kellem massacre.pdf
147.5 KB
Share kellem massacre.pdf