ዳኒሽ (HIKMA)
121 subscribers
204 photos
26 videos
1 file
94 links
አሰላሙ አለይኩም🖐🤝
የተወደዳችሁ የቻናላችን ተከታታዮች በአሏህ ፍቃድ እናንተን እያዝናናን ኢስላማዊ እውቀቶችን እና ጠቃሚ ምክሮችን እናስተላልፋለን🙏

ለማንኛውም አስተያየት እና መልእክት💌
👇
@A2yshd

@ethiodanishbot
Join ለማድረግ
Download Telegram
Forwarded from ዳኒሽ (HIKMA) (TOW A YSHD)
‏قال ﷺ :

"أكثروا الصلاة علي يوم الجمعة وليلة الجمعة فمن صلى علي صلاة صلى الله عليه عشراً
"
@Ethio_danish
قال المحدث الألباني : حسن

የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል;

«በጁምዓ ለሊትና በጁምዓ ቀን ላይ በኔ ላይ ሰላዋት ማውረድ አብዙ፣ በኔ ላይ አንድ ሰላዋት ያወረደ አላህ በእርሱ ላይ አስር ሰላዋት ያወርድበታል።»

#ተጨማሪ_ኢስላማዊ_እውቀቶችን_ከፈለጉ
@Ethio_danish
@Ethio_danish
@Ethio_danish
Forwarded from ዳኒሽ (HIKMA) (TOW A YSHD)
🤲🤲ዱዐ🤲🤲

🤲ዱዐ:- ሁሉም ፍጡር ከአላህ ከጃይ ነው። አላህ ዘንድ ያለው ያስፈልገዋል። እርሱ(አላህ) ደግሞ ከፍጡራኑ የተብቃቃና ሀብታም ነው። አላህ የሚለምነውን ይወዳል። እሱን በመለመን ችክ ባዮቹንም ባሮች ይወዳል። ለዚህም ነው ሶሀቦች ለትንሽ ነገር ቢሆን እንኳን አላህን ከመለመን የማይቦዝኑት።

የዱዐ ደረጃ፡- ዱዐ አላህ ዘንድ ትልቅ ደረጃ አለው፤ የአላህን ቀደር ሊመልስ/ሊቋቋም/ ይችላል። ዱዐ ከእንቅፋቶች ከፀዳና ቅድመ ሁኔታው ከተሟላ ተቀባይነት አለው። አላህ(ሱ.ወ) እንዲህ ይላል «ጌታችሁም አለ ለምኑኝ እቀበላኋለው፤እነዛ እኔን ከመገዛት የሚኮሩት ተዋራጆች ሆነው ጀሀነም ይገባሉ» 46፡60
«ባሮቼ በጠየቁህ ጊዜ እኔ ቅርብ ነኝ፣ የለማኝን ፀሎት በለመነኝ ጊዜ እቀበለዋለሁ…»02

ነቢዩ(ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ ይላሉ «ዱዐ እርሱ እራሱ አምልኮ ነው»
ቲርሚዚና ሌሎችም ዘግበውታል

በሌላ ቦታ ነቢዩ ሙሀመድ(ሰ.ዐ.ወ) በዘገቡት ሀዲስ «ዱዐ የኢባዳ መቅኒ ነው» ብለዋል።

ዱዐ በኢስላም ቁርዐንን ከማንበብና ከዚክር በመቀጠል በላጭ የሆነ ኢባዳ ነው።

🤲የዱዐ አይነቶች፡- ሁለት ሲሆኑ አምልኮታዊ(ሶላት፣ፆም…) ዱዐና የልመና(ጥያቄ) ዱዐ ይባላሉ። ለዱዐ ተቀባይነት የሚረዱ መስፈርቶች፡-
1.ግልፅ ምክንያቶች፡- ሰደቃ፣ውዱዕ፣ ሶላት፣ ወደ ቂብላ መዞር እጅን ማንሳት፣ አላህን በተገቢው ሁኔታ ማወደስ፣ በነቢዩ(ሰ.ዐ.ወ) ላይ ሶለዋት ማውረድ፣ ወንጀሉን ማመን፣ የአላህ ስሞችን እያነሱ መለመን… የመሳሰሉትን መጠቀም ናቸው።
2. ድብቅ ምክንያቶች፡- እውነተኛ ተውበትን ማስቀደም፣ በበደል የወሰዱትን ነገር መመለስ፣ ምግብን መጠጥን መኖሪያን ማሳመርና ከሀላል ማድረግ፣ ወንጀልና ከአጠራጣሪ ነገሮች መራቅ፣ ዱዐን ከልብ ማድረግ፣ በአላህ መተማመን፣ የተስፋ ስሜት ማዳበር፣ ወደ አላህ መጠጋት፣ ራስን ማስተናነስ፣ ችክማለት፣ ወደ አላህ መጠጋት፣ ሁሉን ነገር ወደርሱ ማስጠጋትና ከሌላው ተስፋ መቁረጥ ናቸው።

የዱዐ ወቅቶች፡- በለሊቱ መጨረሻ ላይ፣ በአዛንና በኢቃማ መካከል፣ ከውዱዕ በኋላ፣ በሱጁድ ውስጥ፣ ከሶላት ማሰላመት በፊት፣ ከሶላቶች በኋላ፣ በቁርዐን ማኽተሚያ ወቅት፣ ዶሮ ሲጮህ፣ ሙሳፊር ሰው፣ የተቸገረ ሰው፣ የአባት ዱዐ ለልጅ፣ ሙስሊም ወንድሙ በርቀት የሚያደርግለት፣ ከጠላት ጋር ሲገናኙ፣ በጁሙዐ ኩጥባ ሶላቱ እስኪያልቅና ከአሱር በኋላ፣ በረመዳን
በፊጥርና በሱሁር ወቅት፣ ለይለተል ቀድር፣ የአረፋ ቀን ናቸው።

🖼የዱዐ ቦታዎች፡- የዱዐ ቦታዎችን በተመለከተ በሁሉም መስጂዶች በተለይ ከካዕባ አጠገብ፣ መቃሙ ኢብራሂም ዘንድ፣ ሶፋና መርዋ ላይ፣ በሐጅ ጊዜ (በዐረፋ፣ በሙዝደሊፋና፣ በሚና) ላይ፣ ዘምዘምን በሚጠጡበት ጊዜ ናቸው።

#ዱዐን_ተቀባይነት_የሚያሳጡ_ነገሮች፡- በዱዐው ከአላህ ጋር ሌሎችን መለመን(ሽርክ)፣ በልመናው ውስጥ ዝርዝር ነገሮችን መጥቀስ፣ በራሱ ላይ ወይም በሌላው ላይ ዱዐ ማድረግ (በግፍ)፣ ለወንጀልና ዝምድናን ለመቁረጥ ዱዐ ማድረግ፣ ከፈለክ አድርግልኝ ስትፈልግ ማረኝ ማለት፣ መሰላቸት፣ በተዘናጋ ልብ ዱዐ ማድረግ፣ አላህ ፊት ተገቢውን ስርዐት አለመያዝ፣ በነቢዩ(ሰ.ዐ.ወ) ላይ ሶለዋት አለማውረድ፣ በግድ በግጥም መልክ ለማድረግ መልፋት፣ ድምፅን ከመጠን በላይ ማጉላት… የመሳሰሉት ናቸው።

ነቢዩ(ሰ.ዐ.ወ) ቲርሚዚይ በዘገቡት ሀዲስ እንዲህ ብለዋል« ማንም ሙስሊም በወንጀልና ዝምድናን በመቁረጥ ባልተቀላቀለበት ዱዐ ካደረገ ከሶስት ነገሮች አንዱ ይሰጠዋል- የለመነውን ነገር በቀጥታ፣ ወይም ወደ አኺራ ተላልፎ ሊቀመጥለት፣ ወይም እንደ አቅሟ ሊያገኘው የነበረውን ክፉ ነገር በመከላከል ነው»

#ከዱዐ_መኩራራት፡- አላህ በርሱ ላይ የሚኩራሩትንና ተብቃቂ ለመሆን የሚሹትን በተለያዩ ቦታዎች ያስጠነቅቃል።
«…እነዛ እኔን ከመገዛት የሚኮሩት ተዋራጆች ሆነው ጀሀነም ይገባሉ» 46፡60

ነቢዩ(ሰ.ዐ.ወ) ኢብኑ ማጃህ በዘገቡት ሀዲስ «አላህ ልመናውን የተወን ሰው ይቆጣበታል» ብለዋል።

#በዱዐ_ድንበር_ማለፍ፡- በመጨረሻው ዘመን ሰዎች በዱዐ ላይ ድንበር እንደሚያልፉ ነቢዩ አስጠንቅቀዋል ይኸውም በአሁን ዘመን በመታየት ላይ ይገኛል።

ለምሳሌ፡- ድምፅን ከፍ አድርጎ መለመን፣ በጋራ ዱዐ ማድረግ፣ ቦታና ጊዜውን መወሰን… የመሳሰሉት ይገኙበታል ከሁሉ የከፋው ደግሞ ከአላህ ውጪ ያሉ አካለትን መለመን ሲሆን ነቢዩ እንዲህ ሲሉ ያስጠነቅቃሉ፡- «መለመን ስትፈልግ አላህን ብቻ ለምን፣ እርዳታ ብትፈልግ በአላህ ብቻ ተረዳ» ቲርሚዚ ዘግበውታል

አላህን በስርዐት ከሚገዙት ዱዐቸውንም ከሚቀበላቸው ባሮች ያድርገን።
አላሁመ አሚን!
#ተጨማሪ_ኢስላማዊ_እውቀቶችን_ከፈለጉ
@ethio_danish
@ethio_danish
@ethio_danish
@ethio_danish
Forwarded from ዳኒሽ (HIKMA) (A○ህ○b○a○ብ○)
አንዴ አንድ ሰው የሆነ ሜሴጅ እያነበበ እያለ
_🙏_______________
"ሱብሃንአላህ" ....አለ
ወደታች ተመለከተና
"አልሃምዱሊላህ".... አለ ማንበቡን ቀጠለ
_🙏_______________
"ላ ኢላሃ ኢለላህ" እንዳለ
የሆነ ጥሩ ስሜት ተሰማው እናም
"አላሁአክበር" አለ
ከዛ
"አስተግፊሩላህ"
"አስተግፊሩላህ"
"አስተግፊሩላህ"
_🙏________________
የሚለውን አስከተለ በስተመጨረሻ
የነብዩ ሙሃመድን ስም አነበበና
"ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም" አለ
____🙏_______________
ይሄን በማድረጉም ከአላህ ትልቅ ሽልማትን ተጎናፀፈ
____🙏_______________
ይህ ሰው ማን እንደነበር ታውቃለህ
#አንተ_ነህ
#አንቺ _ነሽ

#ተጨማሪ_ኢስላማዊ_እውቀቶችን_ከፈለጉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
@ethio_danish
@ethio_danish
@ethio_danish
Forwarded from ዳኒሽ (HIKMA) (ኢላሂ.........ወፍቅቀኝ🤲)
ኢ.........ላ.........ሂ
###########
የምፈልገውን ሳይሆን
###########
የሚያስፈልገኝን ስጠኝ
አንተ የሚያስፈልገኝን ታውቃለህና
..

#ተጨማሪ_ኢስላማዊ_እውቀቶችን_ከፈለጉ
👇👇👇👇
@ethio_danish
#ሼር @ethio_danish
@ethio_danish
@ethio_danish
Forwarded from ዳኒሽ (HIKMA) (TOW A YSHD)
ቁርኣንን እንዴት መሀፈዝ አንችላለን??👇
ቁርአንን ለመሀፈዝ የሚጠቅሙ 6 ምክሮች

① ኢኽላስ የሁሉም ነገር ቁልፍ ነው

ስራ ላይ ኢማን እና ኢኽላስን ማጣት ትልቅ ክስረት ውስጥ ያስገባል ። የለፋህበትን የደከምክበት ሁሉ በአንዴ ያወድምብሃል ። ስለዚህ ልብህን ተጫንና በውስጥህ ኢኽላስ‥ ኢኽላስ‥ ኢኽላስ እያልክ ወደ 2ተኛው ምክር‥
@ethio_danish
② አላማ
አንድን ነገር ለመስራት አላማዬ ብለህ ከያዝክ ምንም ነገር አላማህን ከማሳካት አያግድህም ። ብቻ አንተ ውስጥህ ላይ ያለውን ፍላጎት ፣ ቆራጥነት ፣ ሀይልን እና ምኞትህን ቀስቅሰህ እችላለሁ በልና ወደ 3ተኛው ምክር‥
@ethio_danish
③ ትኩረት

ዛሬ ላይ መለኩል መውት መጥቶ በእርግጠኝነት ከ2 ወር በኋላ ትሞታለህ ቢልህ ምን ታደርጋለህ??

- አንዱ በ2 ወር ቁርአን ሀፍዜ እጨርሳለሁ ይላል ። ሌላው ደግሞ በ1 ወር ሀፍዤ እጨርስና ቀሪውን ኢባዳ ብቻ አደርጋለሁ ይላል‥
ይህ ሁሉ ችሎታ እና ሀይል አሁን የት አለ?

๏ ሰው በተሰጥኦ ምናምን ይለያል ብለህ አታስብ ። በተወሰነ % ቢኖርም ግን ሁላችንም ውስጥ ምኞት ፣ ፍላጎትና ጉጉት አለ ። እያንዳንዳችንም ፍላጎታችን ላይ መድረስ እንችላለን ብለህ እራስህን አሳምነህ ወደ 4ተኛው ምክር‥

የምትሀፍዝበትን ጊዜ ወስነህ ለየው
@ethio_danish
አብዛኛውን ጊዜ ቁርአን ለመሀፈዝ የተሻለ ጊዜ ነው የሚባለው ሱሁር የሚበላበት ጊዜ ነው ። ከዛ ቀጥሎ ከፈጅር ሰላት በኋላ ነው ።
ሱሁር ላይ የተሻለበት ምክኒያት : የሰው ልጅ በዛ ሰአት ከእንቅልፉ ሲነቃ አእምሮው ለመቀበል ክፍትና ዝግጁ ስለሚሆን ነው ።

አንድ አይነት ሙስሀፍ/ቁርአን ብቻ መጠቀም
@ethio_danish
የአንድ አንድ ሙስሀፎች ገፅ አቀማመጥ ይለያያል ። እዚህኛው ሙስሀፍ ገፅ ላይ ያየኸው አንቀፅ በዛኛው ሙስሀፍ ገፅ ለይ ደግሞ ሌላ አንቀፅ ሊኖር ይችላል እና ሁሌም የምትቀራበትን ሙስሀፍ አዘጋጅ ።

ወንጀሎችን መራቅ
@ethio_danish
የወንጀል ፅልመት እና የእውቀት ብርሃን በአንድ ቦታ ላይ ሊሰበሰቡ አይችሉም ።

- የሰው ልጅ ወንጀል ሲሰራ ወንጀሉ ሀዘን ፣ ጭንቀት እና የመሰሰሉ ነገሮች ስለሚያመጣበት ሀሳቡ ሁሉ ይቀየርና ከበጎ ነገራቶች ያርቁታል ። ስለዚህም በተቻለን አቅም ወንጀል ከሚባሉ ነገሮች መራቅ ይኖርብናል ።

አላህ ያግራልን‥🤲
🤲 ኢንሻ አላህ
#ተጨማሪ_ኢስላማዊ_እውቀቶችን_ከፈለጉ
👇👇👇👇👇👇👇
@Ethio_danish
@ethio_danish
@Ethio_danish
@ethio_danish
Copy
Forwarded from ዳኒሽ (HIKMA) (TOW A YSHD)
‏قال ﷺ :

"أكثروا الصلاة علي يوم الجمعة وليلة الجمعة فمن صلى علي صلاة صلى الله عليه عشراً
"
@Ethio_danish
قال المحدث الألباني : حسن

የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል;

«በጁምዓ ለሊትና በጁምዓ ቀን ላይ በኔ ላይ ሰላዋት ማውረድ አብዙ፣ በኔ ላይ አንድ ሰላዋት ያወረደ አላህ በእርሱ ላይ አስር ሰላዋት ያወርድበታል።»

#ተጨማሪ_ኢስላማዊ_እውቀቶችን_ከፈለጉ
@Ethio_danish
@Ethio_danish
@Ethio_danish
​የጁምዓ እለት ትሩፋት
┄┄┉┉✽̶»̶̥»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌾 فضلُ يوم الجمعةِ

⚂የጁምዓ እለት የሳምንቱ ምርጥ ቀን ነው።

የአላህ መልእክተኛ ﷺ
«አላህ ዘንድ ከቀናቶች ሁሉ በላጩ የጁምዓ እለት ነው።» ብለዋልና በዚህ እለት ስራዎቻችንን ይበልጥ ማሳመር ይገባናል።
📚صححه الألباني في
السلسلة الصحيحة - رقم: (1502)
صحيح الجامع - رقم: (1098)

⚂የጁምዓ እለት በጀማዓ (በህብረት) የተሰገደ የፈጅር ሰላት ከየትኛውም ወቅት ሰላት በላጭ ነው።

የአላህ መልእክተኛ ﷺ
«አላህ ዘንድ በላጩ ሰላት በጁምዓ እለት በጀማዓ የተሰገደ የሱብህ ሰላት ነው።» ብለዋልና ከየትኛውም እለት በበለጠ ቀድሞ ለመገኘት መጣር ይበልጥ ያስመነዳል።
📚السلسلة الصحيحة -
الألباني صحيح - رقم: 1566

⚂የጁምዓ እለት ከሌሎች ቀናት በበለጠ በነቢዩ ﷺ ላይ ሰለዋት የማውረጃ ቀን ነው።

የአላህ መልእክተኛ ﷺ
«በጁምዓ ቀንና በጁምዓ ሌሊት በኔ ላይ ሰለዋትን አብዙ። በኔ ላይ አንዴ ሰለዋትን ላወረደ አላህ በሱ ላይ አስር ያወርዳል።» ብለዋልና ትንሽ ሰርተን ከአስር እጥፍ በላይ ለማግኘት ከወዲሁ እድሉን እንጠቀም።
📚صحيح الجامع
الألباني حسن - رقم: 1209

⚂የጁምዓ እለት መኖሩም መሞቱም ለሙስሊሙ ፀጋ ነው።

የአላህ መልእክተኛ ﷺ
«ማንኛውም ሙስሊም የጁምዓ ቀን ወይም የጁምዓ ሌሊት የሞተ እንደሆን አላህ ከቀብር ፈተና ሳያድነው አይቀርም።» ብለዋል።
ስለዚህ በመጀመርያ የዚህ እድል ተጠቃሚ ለመሆን
♂አርካኑል ኢስላምን በስርዓቱ የተገበረ ሙስሊም እንሁን።
♂በማስከተልም አላህ በራህመቱ ከቀብር ፈተና እንዲጠብቀንና ለዚህ ሰበብም እንዲያበቃን ሁሌም እንለምነው።
📚حسنه الألباني في صحيح الترمذي - رقم: (1074) ، تخريج مشكاة المصابيح - رقم: (1316) الألباني :إسناده حسن أو صحيح لغيره

⚂የጁምዓ እለት የሳምንቱ ከኃጢኣት መንፂያ ቀን ነው።

የአላህ መልእክተኛ ﷺ
«ከባባድ ኃጢኣቶች ኖረው ካልጋረዱት በስተቀር አምስቱ ሰላቶች እንዲሁም ከጁምዓ እስከ ጁምዓ በመሃከላቸው ያለውን ኃጢኣት ያብሳሉ።»¹ በሌላ ዘገባም «ከባባድ ኃጢኣቶች ኖረው ካልጋረዱ በስተቀር ከጁምዓ እስከ ጁምዓ በመሃከላቸው ላለው ማበሻ ናቸው።»² ብለዋል።

ስለዚህ ከከባባድ ወንጀሎች በመራቅ ወይም ተውበት በማድረግ፣ አምስቱን እለታዊ ሰላቶች ጠብቆ በመስገድና የሳምንቱን ልዩ የስብስብ ቀን የጁምዓን ሰላት በመስገድ ተጨማሪ ግድፈቶቻችንን እናፅዳ።
¹📚صحيح مسلم - رقم: (233)
²📚الألباني - صحيح الجامع رقم: (3110)

⚂ጁምዓ የሳምንቱ ልዩ የመከባበርያ ቀን ነው።

ሁሉም ሙስሊም ክቡር ነው። ሀብታም ከድሃ ታላቅ ከታናሽ፣ ገዢ ከተገዢ የሚለይበት ቦታ አየደለምና መስጂድ ሲደርስ ያገኘበት ክፍት ቦታ ሊቀመጥ ይገባዋል እንጂ ማንንም አስነስቶ ወይም እንዲነሳ አስደርጎ ሊቀመጥ አይገባውም።

የአላህ መልእክተኛ ﷺ
«አንዳችሁ በጁምዓ ቀን ወንድሙ የተቀመጠበት ቦታ ሊቀመጥ ብሎ እንዳያስነሳው። ነገር ግን ሰፋ ሰፋ አድርጉ ይበል።» ብለዋልና ኢማሙ ኹጥባ ያልጀመሩ እንደሆነ ሰዎችን እንዲጠጋጉለትና እንዲሸጋሸጉለት በስርዓት ማግባትም ይችላል።
📚صحيح مسلم - رقم: (2178)

⚂ጁምዓ የሳምንቱ ልዩ የፅዳት ቀን ነው።

የአላህ መልእክተኛ ﷺ
«አንዳችሁ ወደ ጁምዓ ሲሄድ ይታጠብ።» ማለታቸው ተዘግቧል።
📚صحيح البخاري - رقم: (882)

⚂ጁምዓ የሳምንቱ ልዩ የቁርኣን ቀን ነው።

የአላህ መልእክተኛ ﷺ ቀጣዩን ብለዋል☞
«በጁምዓ ቀን ሱረቱል ካህፍን ለቀራ ሰው በሁለቱ ጁምዓዎች መሃል ያለውን ያህል ከብርሃን ያበራለታል።»
📚حسنه الألباني في
تخريج مشكاة المصابيح - رقم:(2116)

በሌላም ዘገባ እኛ በተለምዶ ሐሙስ ማታ በምንለው የጁምዓ አጥቢያ ምሽቱን ሱረቱል ካህፍን ለቀራ ሰው አጅሩ እጅግ በጣም ሰፊ ነው።
«ለይለቱል ጁምዓ ሱረቱል ካህፍን ላነበበ ሰው በሱ እና በበይተል ዐቲቅ (በካዕባ) መካከል ያለውን ያህል ከብርሃን ያበራለታል።» ብለዋል።
📚صححه الألباني في
صحيح الترغيب -رقم: (736)

⚅በተጨማሪም የጁምዓ እለት የማንንም ክብርና መብት የማንጥስበት፣ ከውስጥም ከውጭም በወሬም ሆነ በሌላ ጉዳይ ሰውን እንዳንረብሽ የተከለከልንበት ልዩ ቀን ነው። ይህንንም ለዒባዳ ብለን መስጂድ እንኳን መጥተን ክፍት ቦታ ፍለጋ ከሰው ትከሻ ላይ እየተረማመድን እንዳንሄድ ከልክለውናል። ኢማሙ ኹጥባ ላይ ሳሉ ምንም አይነት ቃል ትንፍሽ እንዳንል ተከልክለናል። ጣቶቻችንን ከመሰባበርም ሆነ ልብሶቻችንን ሆነ ሌላ ነገር አየነካካን እንዳንጫወት ተከልክለናል።

ማንኛውም ሰው በጁምዓ እለት ወደ መስጂድ ሲመጣ ክፍት ቦታ ከፊትለፊቱም ሆነ ከጎኑ ክፍተት እንዳይኖር ወደፊት መጠጋትን የመሰለ እንደገባ በማመቻቸት መቀመጥ አለበት። ምክንያቱም ከኋላ የሚመጡት ቦታ ፍለጋ ስህተት እንዳይፈፅሙና ክብሩንም እንዳይነኩ ይረዳልና። በመሰረቱ ቦታ ፍለጋ ከሰው ትከሻ ላይ መረማመድ ተከልክለናል። ኢማሙ ኹጥባ ላይ ሳሉ ምንም አይነት ቃል ትንፍሽ እንዳንልም ተከልክለናል። ጣቶቻችንን ከመሰባበርም ሆነ ልብሶቻችንን ሆነ ሌላ ነገር አየነካካን እንዳንጫወትም ተከልክለናል።
ባጠቃላይ
የሰው ትከሻ አትርገጥ~እንዳትወራገጥ
አርፈህ ተቀመጥ~በፀጥታ አድምጥ
ለጌታህ እጅ ስጥ

اللهم صل وسلم على نبينا محمد وعلى آله وأصحابه أجمعين


#ተጨማሪ_ኢስላማዊ_እውቀቶችን_ከፈለጉ
ቻናላችንን_ይቀላቀሉ🙏🏼
👇👇👇👇👇👇
#Join_us
@ethio_danish
@ethio_danish
@ethio_Danish
@ethio_danish
Forwarded from ዳኒሽ (HIKMA) (A○ህ○b○a○ብ○)
አንዴ አንድ ሰው የሆነ ሜሴጅ እያነበበ እያለ
_🙏_______________
"ሱብሃንአላህ" ....አለ
ወደታች ተመለከተና
"አልሃምዱሊላህ".... አለ ማንበቡን ቀጠለ
_🙏_______________
"ላ ኢላሃ ኢለላህ" እንዳለ
የሆነ ጥሩ ስሜት ተሰማው እናም
"አላሁአክበር" አለ
ከዛ
"አስተግፊሩላህ"
"አስተግፊሩላህ"
"አስተግፊሩላህ"
_🙏________________
የሚለውን አስከተለ በስተመጨረሻ
የነብዩ ሙሃመድን ስም አነበበና
"ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም" አለ
____🙏_______________
ይሄን በማድረጉም ከአላህ ትልቅ ሽልማትን ተጎናፀፈ
____🙏_______________
ይህ ሰው ማን እንደነበር ታውቃለህ
#አንተ_ነህ
#አንቺ _ነሽ

#ተጨማሪ_ኢስላማዊ_እውቀቶችን_ከፈለጉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
@ethio_danish
@ethio_danish
@ethio_danish
Forwarded from ዳኒሽ (HIKMA) (TOW A YSHD)
‏قال ﷺ :

"أكثروا الصلاة علي يوم الجمعة وليلة الجمعة فمن صلى علي صلاة صلى الله عليه عشراً
"
@Ethio_danish
قال المحدث الألباني : حسن

የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል;

«በጁምዓ ለሊትና በጁምዓ ቀን ላይ በኔ ላይ ሰላዋት ማውረድ አብዙ፣ በኔ ላይ አንድ ሰላዋት ያወረደ አላህ በእርሱ ላይ አስር ሰላዋት ያወርድበታል።»

#ተጨማሪ_ኢስላማዊ_እውቀቶችን_ከፈለጉ
@Ethio_danish
@Ethio_danish
@Ethio_danish
Forwarded from ዳኒሽ (HIKMA) (TOW A YSHD)
እህቴ_ሆይ
ሳታገቢ ከዘገየሽ፣የሙእሚኖች እናት ኸዲጃን(ረዲየሏሀ ዐንሀ) አስታውሽ !
#በመጨረሻ ታላቁትን ነብይ (ﷺ) አገኘች!
ጭራሽ ካላገባሽም፣መርየም ቢንት ኢምራንን አስታውሽ!
#አላህ እንዴት ከፍ እንዳደረጋት በዱንያ በአኺራ !
ከመጥፎ ባል ጋር ከኖርሽ፣አስያን የፊርዐውንን ሚስት አስታውሽ!
#አላህ በጀነት ውስጥ ቤት እንደገነባላት!
ከትዳርሽ ከተፋታሽም
#የአላህን ቃል አስታውሽ!
#እህቴ_ሆይ እወቂ ሪዝቅ(ሲሳይ)ተፅፎ ያለቀ ነውና አትቸኩይ
አሏህ_ሶብር_ይስጠ_መልካም_ትዳር_ይስጠን
🤲_አላሁመ_አሚን🤲
#ተጨማሪ_ኢስላማዊ_እውቀቶችን_ከፈለጉ 👇👇
🤲🤲ዱዐ🤲🤲

🤲ዱዐ:- ሁሉም ፍጡር ከአላህ ከጃይ ነው። አላህ ዘንድ ያለው ያስፈልገዋል። እርሱ(አላህ) ደግሞ ከፍጡራኑ የተብቃቃና ሀብታም ነው። አላህ የሚለምነውን ይወዳል። እሱን በመለመን ችክ ባዮቹንም ባሮች ይወዳል። ለዚህም ነው ሶሀቦች ለትንሽ ነገር ቢሆን እንኳን አላህን ከመለመን የማይቦዝኑት።

የዱዐ ደረጃ፡- ዱዐ አላህ ዘንድ ትልቅ ደረጃ አለው፤ የአላህን ቀደር ሊመልስ/ሊቋቋም/ ይችላል። ዱዐ ከእንቅፋቶች ከፀዳና ቅድመ ሁኔታው ከተሟላ ተቀባይነት አለው። አላህ(ሱ.ወ) እንዲህ ይላል «ጌታችሁም አለ ለምኑኝ እቀበላኋለው፤እነዛ እኔን ከመገዛት የሚኮሩት ተዋራጆች ሆነው ጀሀነም ይገባሉ» 46፡60
«ባሮቼ በጠየቁህ ጊዜ እኔ ቅርብ ነኝ፣ የለማኝን ፀሎት በለመነኝ ጊዜ እቀበለዋለሁ…»02

ነቢዩ(ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ ይላሉ «ዱዐ እርሱ እራሱ አምልኮ ነው»
ቲርሚዚና ሌሎችም ዘግበውታል

በሌላ ቦታ ነቢዩ ሙሀመድ(ሰ.ዐ.ወ) በዘገቡት ሀዲስ «ዱዐ የኢባዳ መቅኒ ነው» ብለዋል።

ዱዐ በኢስላም ቁርዐንን ከማንበብና ከዚክር በመቀጠል በላጭ የሆነ ኢባዳ ነው።

🤲የዱዐ አይነቶች፡- ሁለት ሲሆኑ አምልኮታዊ(ሶላት፣ፆም…) ዱዐና የልመና(ጥያቄ) ዱዐ ይባላሉ። ለዱዐ ተቀባይነት የሚረዱ መስፈርቶች፡-
1.ግልፅ ምክንያቶች፡- ሰደቃ፣ውዱዕ፣ ሶላት፣ ወደ ቂብላ መዞር እጅን ማንሳት፣ አላህን በተገቢው ሁኔታ ማወደስ፣ በነቢዩ(ሰ.ዐ.ወ) ላይ ሶለዋት ማውረድ፣ ወንጀሉን ማመን፣ የአላህ ስሞችን እያነሱ መለመን… የመሳሰሉትን መጠቀም ናቸው።
2. ድብቅ ምክንያቶች፡- እውነተኛ ተውበትን ማስቀደም፣ በበደል የወሰዱትን ነገር መመለስ፣ ምግብን መጠጥን መኖሪያን ማሳመርና ከሀላል ማድረግ፣ ወንጀልና ከአጠራጣሪ ነገሮች መራቅ፣ ዱዐን ከልብ ማድረግ፣ በአላህ መተማመን፣ የተስፋ ስሜት ማዳበር፣ ወደ አላህ መጠጋት፣ ራስን ማስተናነስ፣ ችክማለት፣ ወደ አላህ መጠጋት፣ ሁሉን ነገር ወደርሱ ማስጠጋትና ከሌላው ተስፋ መቁረጥ ናቸው።

የዱዐ ወቅቶች፡- በለሊቱ መጨረሻ ላይ፣ በአዛንና በኢቃማ መካከል፣ ከውዱዕ በኋላ፣ በሱጁድ ውስጥ፣ ከሶላት ማሰላመት በፊት፣ ከሶላቶች በኋላ፣ በቁርዐን ማኽተሚያ ወቅት፣ ዶሮ ሲጮህ፣ ሙሳፊር ሰው፣ የተቸገረ ሰው፣ የአባት ዱዐ ለልጅ፣ ሙስሊም ወንድሙ በርቀት የሚያደርግለት፣ ከጠላት ጋር ሲገናኙ፣ በጁሙዐ ኩጥባ ሶላቱ እስኪያልቅና ከአሱር በኋላ፣ በረመዳን
በፊጥርና በሱሁር ወቅት፣ ለይለተል ቀድር፣ የአረፋ ቀን ናቸው።

🖼የዱዐ ቦታዎች፡- የዱዐ ቦታዎችን በተመለከተ በሁሉም መስጂዶች በተለይ ከካዕባ አጠገብ፣ መቃሙ ኢብራሂም ዘንድ፣ ሶፋና መርዋ ላይ፣ በሐጅ ጊዜ (በዐረፋ፣ በሙዝደሊፋና፣ በሚና) ላይ፣ ዘምዘምን በሚጠጡበት ጊዜ ናቸው።

#ዱዐን_ተቀባይነት_የሚያሳጡ_ነገሮች፡- በዱዐው ከአላህ ጋር ሌሎችን መለመን(ሽርክ)፣ በልመናው ውስጥ ዝርዝር ነገሮችን መጥቀስ፣ በራሱ ላይ ወይም በሌላው ላይ ዱዐ ማድረግ (በግፍ)፣ ለወንጀልና ዝምድናን ለመቁረጥ ዱዐ ማድረግ፣ ከፈለክ አድርግልኝ ስትፈልግ ማረኝ ማለት፣ መሰላቸት፣ በተዘናጋ ልብ ዱዐ ማድረግ፣ አላህ ፊት ተገቢውን ስርዐት አለመያዝ፣ በነቢዩ(ሰ.ዐ.ወ) ላይ ሶለዋት አለማውረድ፣ በግድ በግጥም መልክ ለማድረግ መልፋት፣ ድምፅን ከመጠን በላይ ማጉላት… የመሳሰሉት ናቸው።

ነቢዩ(ሰ.ዐ.ወ) ቲርሚዚይ በዘገቡት ሀዲስ እንዲህ ብለዋል« ማንም ሙስሊም በወንጀልና ዝምድናን በመቁረጥ ባልተቀላቀለበት ዱዐ ካደረገ ከሶስት ነገሮች አንዱ ይሰጠዋል- የለመነውን ነገር በቀጥታ፣ ወይም ወደ አኺራ ተላልፎ ሊቀመጥለት፣ ወይም እንደ አቅሟ ሊያገኘው የነበረውን ክፉ ነገር በመከላከል ነው»

#ከዱዐ_መኩራራት፡- አላህ በርሱ ላይ የሚኩራሩትንና ተብቃቂ ለመሆን የሚሹትን በተለያዩ ቦታዎች ያስጠነቅቃል።
«…እነዛ እኔን ከመገዛት የሚኮሩት ተዋራጆች ሆነው ጀሀነም ይገባሉ» 46፡60

ነቢዩ(ሰ.ዐ.ወ) ኢብኑ ማጃህ በዘገቡት ሀዲስ «አላህ ልመናውን የተወን ሰው ይቆጣበታል» ብለዋል።

#በዱዐ_ድንበር_ማለፍ፡- በመጨረሻው ዘመን ሰዎች በዱዐ ላይ ድንበር እንደሚያልፉ ነቢዩ አስጠንቅቀዋል ይኸውም በአሁን ዘመን በመታየት ላይ ይገኛል።

ለምሳሌ፡- ድምፅን ከፍ አድርጎ መለመን፣ በጋራ ዱዐ ማድረግ፣ ቦታና ጊዜውን መወሰን… የመሳሰሉት ይገኙበታል ከሁሉ የከፋው ደግሞ ከአላህ ውጪ ያሉ አካለትን መለመን ሲሆን ነቢዩ እንዲህ ሲሉ ያስጠነቅቃሉ፡- «መለመን ስትፈልግ አላህን ብቻ ለምን፣ እርዳታ ብትፈልግ በአላህ ብቻ ተረዳ» ቲርሚዚ ዘግበውታል

አላህን በስርዐት ከሚገዙት ዱዐቸውንም ከሚቀበላቸው ባሮች ያድርገን።
አላሁመ አሚን!
#ተጨማሪ_ኢስላማዊ_እውቀቶችን_ከፈለጉ
@ethio_danish
@ethio_danish
@ethio_danish
@ethio_danish
Forwarded from ዳኒሽ (HIKMA) (TOW A YSHD)
‏قال ﷺ :

"أكثروا الصلاة علي يوم الجمعة وليلة الجمعة فمن صلى علي صلاة صلى الله عليه عشراً
"
@Ethio_danish
قال المحدث الألباني : حسن

የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል;

«በጁምዓ ለሊትና በጁምዓ ቀን ላይ በኔ ላይ ሰላዋት ማውረድ አብዙ፣ በኔ ላይ አንድ ሰላዋት ያወረደ አላህ በእርሱ ላይ አስር ሰላዋት ያወርድበታል።»

#ተጨማሪ_ኢስላማዊ_እውቀቶችን_ከፈለጉ
@Ethio_danish
@Ethio_danish
@Ethio_danish
Forwarded from ዳኒሽ (HIKMA) (TOW A YSHD)
‏قال ﷺ :

"أكثروا الصلاة علي يوم الجمعة وليلة الجمعة فمن صلى علي صلاة صلى الله عليه عشراً
"
@Ethio_danish
قال المحدث الألباني : حسن

የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል;

«በጁምዓ ለሊትና በጁምዓ ቀን ላይ በኔ ላይ ሰላዋት ማውረድ አብዙ፣ በኔ ላይ አንድ ሰላዋት ያወረደ አላህ በእርሱ ላይ አስር ሰላዋት ያወርድበታል።»

#ተጨማሪ_ኢስላማዊ_እውቀቶችን_ከፈለጉ
@Ethio_danish
@Ethio_danish
@Ethio_danish
Forwarded from ዳኒሽ (HIKMA) (TOW A YSHD)
‏قال ﷺ :

"أكثروا الصلاة علي يوم الجمعة وليلة الجمعة فمن صلى علي صلاة صلى الله عليه عشراً
"
@Ethio_danish
قال المحدث الألباني : حسن

የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል;

«በጁምዓ ለሊትና በጁምዓ ቀን ላይ በኔ ላይ ሰላዋት ማውረድ አብዙ፣ በኔ ላይ አንድ ሰላዋት ያወረደ አላህ በእርሱ ላይ አስር ሰላዋት ያወርድበታል።»

#ተጨማሪ_ኢስላማዊ_እውቀቶችን_ከፈለጉ
@Ethio_danish
@Ethio_danish
@Ethio_danish
‏قال ﷺ :

"أكثروا الصلاة علي يوم الجمعة وليلة الجمعة فمن صلى علي صلاة صلى الله عليه عشراً
"
@Ethio_danish
قال المحدث الألباني : حسن

የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል;

«በጁምዓ ለሊትና በጁምዓ ቀን ላይ በኔ ላይ ሰላዋት ማውረድ አብዙ፣ በኔ ላይ አንድ ሰላዋት ያወረደ አላህ በእርሱ ላይ አስር ሰላዋት ያወርድበታል።»

#ተጨማሪ_ኢስላማዊ_እውቀቶችን_ከፈለጉ
@Ethio_danish
@Ethio_danish
@Ethio_danish
Forwarded from ዳኒሽ (HIKMA) (TOW A YSHD)
🤲🤲ዱዐ🤲🤲

🤲ዱዐ:- ሁሉም ፍጡር ከአላህ ከጃይ ነው። አላህ ዘንድ ያለው ያስፈልገዋል። እርሱ(አላህ) ደግሞ ከፍጡራኑ የተብቃቃና ሀብታም ነው። አላህ የሚለምነውን ይወዳል። እሱን በመለመን ችክ ባዮቹንም ባሮች ይወዳል። ለዚህም ነው ሶሀቦች ለትንሽ ነገር ቢሆን እንኳን አላህን ከመለመን የማይቦዝኑት።

የዱዐ ደረጃ፡- ዱዐ አላህ ዘንድ ትልቅ ደረጃ አለው፤ የአላህን ቀደር ሊመልስ/ሊቋቋም/ ይችላል። ዱዐ ከእንቅፋቶች ከፀዳና ቅድመ ሁኔታው ከተሟላ ተቀባይነት አለው። አላህ(ሱ.ወ) እንዲህ ይላል «ጌታችሁም አለ ለምኑኝ እቀበላኋለው፤እነዛ እኔን ከመገዛት የሚኮሩት ተዋራጆች ሆነው ጀሀነም ይገባሉ» 46፡60
«ባሮቼ በጠየቁህ ጊዜ እኔ ቅርብ ነኝ፣ የለማኝን ፀሎት በለመነኝ ጊዜ እቀበለዋለሁ…»02

ነቢዩ(ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ ይላሉ «ዱዐ እርሱ እራሱ አምልኮ ነው»
ቲርሚዚና ሌሎችም ዘግበውታል

በሌላ ቦታ ነቢዩ ሙሀመድ(ሰ.ዐ.ወ) በዘገቡት ሀዲስ «ዱዐ የኢባዳ መቅኒ ነው» ብለዋል።

ዱዐ በኢስላም ቁርዐንን ከማንበብና ከዚክር በመቀጠል በላጭ የሆነ ኢባዳ ነው።

🤲የዱዐ አይነቶች፡- ሁለት ሲሆኑ አምልኮታዊ(ሶላት፣ፆም…) ዱዐና የልመና(ጥያቄ) ዱዐ ይባላሉ። ለዱዐ ተቀባይነት የሚረዱ መስፈርቶች፡-
1.ግልፅ ምክንያቶች፡- ሰደቃ፣ውዱዕ፣ ሶላት፣ ወደ ቂብላ መዞር እጅን ማንሳት፣ አላህን በተገቢው ሁኔታ ማወደስ፣ በነቢዩ(ሰ.ዐ.ወ) ላይ ሶለዋት ማውረድ፣ ወንጀሉን ማመን፣ የአላህ ስሞችን እያነሱ መለመን… የመሳሰሉትን መጠቀም ናቸው።
2. ድብቅ ምክንያቶች፡- እውነተኛ ተውበትን ማስቀደም፣ በበደል የወሰዱትን ነገር መመለስ፣ ምግብን መጠጥን መኖሪያን ማሳመርና ከሀላል ማድረግ፣ ወንጀልና ከአጠራጣሪ ነገሮች መራቅ፣ ዱዐን ከልብ ማድረግ፣ በአላህ መተማመን፣ የተስፋ ስሜት ማዳበር፣ ወደ አላህ መጠጋት፣ ራስን ማስተናነስ፣ ችክማለት፣ ወደ አላህ መጠጋት፣ ሁሉን ነገር ወደርሱ ማስጠጋትና ከሌላው ተስፋ መቁረጥ ናቸው።

የዱዐ ወቅቶች፡- በለሊቱ መጨረሻ ላይ፣ በአዛንና በኢቃማ መካከል፣ ከውዱዕ በኋላ፣ በሱጁድ ውስጥ፣ ከሶላት ማሰላመት በፊት፣ ከሶላቶች በኋላ፣ በቁርዐን ማኽተሚያ ወቅት፣ ዶሮ ሲጮህ፣ ሙሳፊር ሰው፣ የተቸገረ ሰው፣ የአባት ዱዐ ለልጅ፣ ሙስሊም ወንድሙ በርቀት የሚያደርግለት፣ ከጠላት ጋር ሲገናኙ፣ በጁሙዐ ኩጥባ ሶላቱ እስኪያልቅና ከአሱር በኋላ፣ በረመዳን
በፊጥርና በሱሁር ወቅት፣ ለይለተል ቀድር፣ የአረፋ ቀን ናቸው።

🖼የዱዐ ቦታዎች፡- የዱዐ ቦታዎችን በተመለከተ በሁሉም መስጂዶች በተለይ ከካዕባ አጠገብ፣ መቃሙ ኢብራሂም ዘንድ፣ ሶፋና መርዋ ላይ፣ በሐጅ ጊዜ (በዐረፋ፣ በሙዝደሊፋና፣ በሚና) ላይ፣ ዘምዘምን በሚጠጡበት ጊዜ ናቸው።

#ዱዐን_ተቀባይነት_የሚያሳጡ_ነገሮች፡- በዱዐው ከአላህ ጋር ሌሎችን መለመን(ሽርክ)፣ በልመናው ውስጥ ዝርዝር ነገሮችን መጥቀስ፣ በራሱ ላይ ወይም በሌላው ላይ ዱዐ ማድረግ (በግፍ)፣ ለወንጀልና ዝምድናን ለመቁረጥ ዱዐ ማድረግ፣ ከፈለክ አድርግልኝ ስትፈልግ ማረኝ ማለት፣ መሰላቸት፣ በተዘናጋ ልብ ዱዐ ማድረግ፣ አላህ ፊት ተገቢውን ስርዐት አለመያዝ፣ በነቢዩ(ሰ.ዐ.ወ) ላይ ሶለዋት አለማውረድ፣ በግድ በግጥም መልክ ለማድረግ መልፋት፣ ድምፅን ከመጠን በላይ ማጉላት… የመሳሰሉት ናቸው።

ነቢዩ(ሰ.ዐ.ወ) ቲርሚዚይ በዘገቡት ሀዲስ እንዲህ ብለዋል« ማንም ሙስሊም በወንጀልና ዝምድናን በመቁረጥ ባልተቀላቀለበት ዱዐ ካደረገ ከሶስት ነገሮች አንዱ ይሰጠዋል- የለመነውን ነገር በቀጥታ፣ ወይም ወደ አኺራ ተላልፎ ሊቀመጥለት፣ ወይም እንደ አቅሟ ሊያገኘው የነበረውን ክፉ ነገር በመከላከል ነው»

#ከዱዐ_መኩራራት፡- አላህ በርሱ ላይ የሚኩራሩትንና ተብቃቂ ለመሆን የሚሹትን በተለያዩ ቦታዎች ያስጠነቅቃል።
«…እነዛ እኔን ከመገዛት የሚኮሩት ተዋራጆች ሆነው ጀሀነም ይገባሉ» 46፡60

ነቢዩ(ሰ.ዐ.ወ) ኢብኑ ማጃህ በዘገቡት ሀዲስ «አላህ ልመናውን የተወን ሰው ይቆጣበታል» ብለዋል።

#በዱዐ_ድንበር_ማለፍ፡- በመጨረሻው ዘመን ሰዎች በዱዐ ላይ ድንበር እንደሚያልፉ ነቢዩ አስጠንቅቀዋል ይኸውም በአሁን ዘመን በመታየት ላይ ይገኛል።

ለምሳሌ፡- ድምፅን ከፍ አድርጎ መለመን፣ በጋራ ዱዐ ማድረግ፣ ቦታና ጊዜውን መወሰን… የመሳሰሉት ይገኙበታል ከሁሉ የከፋው ደግሞ ከአላህ ውጪ ያሉ አካለትን መለመን ሲሆን ነቢዩ እንዲህ ሲሉ ያስጠነቅቃሉ፡- «መለመን ስትፈልግ አላህን ብቻ ለምን፣ እርዳታ ብትፈልግ በአላህ ብቻ ተረዳ» ቲርሚዚ ዘግበውታል

አላህን በስርዐት ከሚገዙት ዱዐቸውንም ከሚቀበላቸው ባሮች ያድርገን።
አላሁመ አሚን!
#ተጨማሪ_ኢስላማዊ_እውቀቶችን_ከፈለጉ
@ethio_danish
@ethio_danish
@ethio_danish
@ethio_danish
Forwarded from ዳኒሽ (HIKMA) (Servant of Allah)
🤲🤲ዱዐ🤲🤲

🤲ዱዐ:- ሁሉም ፍጡር ከአላህ ከጃይ ነው። አላህ ዘንድ ያለው ያስፈልገዋል። እርሱ(አላህ) ደግሞ ከፍጡራኑ የተብቃቃና ሀብታም ነው። አላህ የሚለምነውን ይወዳል። እሱን በመለመን ችክ ባዮቹንም ባሮች ይወዳል። ለዚህም ነው ሶሀቦች ለትንሽ ነገር ቢሆን እንኳን አላህን ከመለመን የማይቦዝኑት።

የዱዐ ደረጃ፡- ዱዐ አላህ ዘንድ ትልቅ ደረጃ አለው፤ የአላህን ቀደር ሊመልስ/ሊቋቋም/ ይችላል። ዱዐ ከእንቅፋቶች ከፀዳና ቅድመ ሁኔታው ከተሟላ ተቀባይነት አለው። አላህ(ሱ.ወ) እንዲህ ይላል «ጌታችሁም አለ ለምኑኝ እቀበላኋለው፤እነዛ እኔን ከመገዛት የሚኮሩት ተዋራጆች ሆነው ጀሀነም ይገባሉ» 46፡60
«ባሮቼ በጠየቁህ ጊዜ እኔ ቅርብ ነኝ፣ የለማኝን ፀሎት በለመነኝ ጊዜ እቀበለዋለሁ…»02

ነቢዩ(ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ ይላሉ «ዱዐ እርሱ እራሱ አምልኮ ነው»
ቲርሚዚና ሌሎችም ዘግበውታል

በሌላ ቦታ ነቢዩ ሙሀመድ(ሰ.ዐ.ወ) በዘገቡት ሀዲስ «ዱዐ የኢባዳ መቅኒ ነው» ብለዋል።

ዱዐ በኢስላም ቁርዐንን ከማንበብና ከዚክር በመቀጠል በላጭ የሆነ ኢባዳ ነው።

🤲የዱዐ አይነቶች፡- ሁለት ሲሆኑ አምልኮታዊ(ሶላት፣ፆም…) ዱዐና የልመና(ጥያቄ) ዱዐ ይባላሉ። ለዱዐ ተቀባይነት የሚረዱ መስፈርቶች፡-
1.ግልፅ ምክንያቶች፡- ሰደቃ፣ውዱዕ፣ ሶላት፣ ወደ ቂብላ መዞር እጅን ማንሳት፣ አላህን በተገቢው ሁኔታ ማወደስ፣ በነቢዩ(ሰ.ዐ.ወ) ላይ ሶለዋት ማውረድ፣ ወንጀሉን ማመን፣ የአላህ ስሞችን እያነሱ መለመን… የመሳሰሉትን መጠቀም ናቸው።
2. ድብቅ ምክንያቶች፡- እውነተኛ ተውበትን ማስቀደም፣ በበደል የወሰዱትን ነገር መመለስ፣ ምግብን መጠጥን መኖሪያን ማሳመርና ከሀላል ማድረግ፣ ወንጀልና ከአጠራጣሪ ነገሮች መራቅ፣ ዱዐን ከልብ ማድረግ፣ በአላህ መተማመን፣ የተስፋ ስሜት ማዳበር፣ ወደ አላህ መጠጋት፣ ራስን ማስተናነስ፣ ችክማለት፣ ወደ አላህ መጠጋት፣ ሁሉን ነገር ወደርሱ ማስጠጋትና ከሌላው ተስፋ መቁረጥ ናቸው።

የዱዐ ወቅቶች፡- በለሊቱ መጨረሻ ላይ፣ በአዛንና በኢቃማ መካከል፣ ከውዱዕ በኋላ፣ በሱጁድ ውስጥ፣ ከሶላት ማሰላመት በፊት፣ ከሶላቶች በኋላ፣ በቁርዐን ማኽተሚያ ወቅት፣ ዶሮ ሲጮህ፣ ሙሳፊር ሰው፣ የተቸገረ ሰው፣ የአባት ዱዐ ለልጅ፣ ሙስሊም ወንድሙ በርቀት የሚያደርግለት፣ ከጠላት ጋር ሲገናኙ፣ በጁሙዐ ኩጥባ ሶላቱ እስኪያልቅና ከአሱር በኋላ፣ በረመዳን
በፊጥርና በሱሁር ወቅት፣ ለይለተል ቀድር፣ የአረፋ ቀን ናቸው።

🖼የዱዐ ቦታዎች፡- የዱዐ ቦታዎችን በተመለከተ በሁሉም መስጂዶች በተለይ ከካዕባ አጠገብ፣ መቃሙ ኢብራሂም ዘንድ፣ ሶፋና መርዋ ላይ፣ በሐጅ ጊዜ (በዐረፋ፣ በሙዝደሊፋና፣ በሚና) ላይ፣ ዘምዘምን በሚጠጡበት ጊዜ ናቸው።

#ዱዐን_ተቀባይነት_የሚያሳጡ_ነገሮች፡- በዱዐው ከአላህ ጋር ሌሎችን መለመን(ሽርክ)፣ በልመናው ውስጥ ዝርዝር ነገሮችን መጥቀስ፣ በራሱ ላይ ወይም በሌላው ላይ ዱዐ ማድረግ (በግፍ)፣ ለወንጀልና ዝምድናን ለመቁረጥ ዱዐ ማድረግ፣ ከፈለክ አድርግልኝ ስትፈልግ ማረኝ ማለት፣ መሰላቸት፣ በተዘናጋ ልብ ዱዐ ማድረግ፣ አላህ ፊት ተገቢውን ስርዐት አለመያዝ፣ በነቢዩ(ሰ.ዐ.ወ) ላይ ሶለዋት አለማውረድ፣ በግድ በግጥም መልክ ለማድረግ መልፋት፣ ድምፅን ከመጠን በላይ ማጉላት… የመሳሰሉት ናቸው።

ነቢዩ(ሰ.ዐ.ወ) ቲርሚዚይ በዘገቡት ሀዲስ እንዲህ ብለዋል« ማንም ሙስሊም በወንጀልና ዝምድናን በመቁረጥ ባልተቀላቀለበት ዱዐ ካደረገ ከሶስት ነገሮች አንዱ ይሰጠዋል- የለመነውን ነገር በቀጥታ፣ ወይም ወደ አኺራ ተላልፎ ሊቀመጥለት፣ ወይም እንደ አቅሟ ሊያገኘው የነበረውን ክፉ ነገር በመከላከል ነው»

#ከዱዐ_መኩራራት፡- አላህ በርሱ ላይ የሚኩራሩትንና ተብቃቂ ለመሆን የሚሹትን በተለያዩ ቦታዎች ያስጠነቅቃል።
«…እነዛ እኔን ከመገዛት የሚኮሩት ተዋራጆች ሆነው ጀሀነም ይገባሉ» 46፡60

ነቢዩ(ሰ.ዐ.ወ) ኢብኑ ማጃህ በዘገቡት ሀዲስ «አላህ ልመናውን የተወን ሰው ይቆጣበታል» ብለዋል።

#በዱዐ_ድንበር_ማለፍ፡- በመጨረሻው ዘመን ሰዎች በዱዐ ላይ ድንበር እንደሚያልፉ ነቢዩ አስጠንቅቀዋል ይኸውም በአሁን ዘመን በመታየት ላይ ይገኛል።

ለምሳሌ፡- ድምፅን ከፍ አድርጎ መለመን፣ በጋራ ዱዐ ማድረግ፣ ቦታና ጊዜውን መወሰን… የመሳሰሉት ይገኙበታል ከሁሉ የከፋው ደግሞ ከአላህ ውጪ ያሉ አካለትን መለመን ሲሆን ነቢዩ እንዲህ ሲሉ ያስጠነቅቃሉ፡- «መለመን ስትፈልግ አላህን ብቻ ለምን፣ እርዳታ ብትፈልግ በአላህ ብቻ ተረዳ» ቲርሚዚ ዘግበውታል

አላህን በስርዐት ከሚገዙት ዱዐቸውንም ከሚቀበላቸው ባሮች ያድርገን።
አላሁመ አሚን!
#ተጨማሪ_ኢስላማዊ_እውቀቶችን_ከፈለጉ
@ethio_danish
@ethio_danish
@ethio_danish
@ethio_danish
አንዴ አንድ ሰው የሆነ ሜሴጅ እያነበበ እያለ
_🙏___
"ሱብሃንአላህ" ....አለ
ወደታች ተመለከተና
"አልሃምዱሊላህ".... አለ ማንበቡን ቀጠለ
_🙏___
"ላ ኢላሃ ኢለላህ" እንዳለ
የሆነ ጥሩ ስሜት ተሰማው እናም
"አላሁአክበር" አለ
ከዛ
"አስተግፊሩላህ"
"አስተግፊሩላህ"
"አስተግፊሩላህ"
_🙏____
የሚለውን አስከተለ በስተመጨረሻ
የነብዩ ሙሃመድን ስም አነበበና
"ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም" አለ
__🙏_____
ይሄን በማድረጉም ከአላህ ትልቅ ሽልማትን ተጎናፀፈ
__🙏_____
ይህ ሰው ማን እንደነበር ታውቃለህ
#አንተ_ነህ
#አንቺ _ነሽ

#ተጨማሪ_ኢስላማዊ_እውቀቶችን_ከፈለጉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
@ethio_danish
@ethio_danish
@ethio_danish
👌👍👌👍👌👍👌👍👍👌

አንድ ሰው ወደ #ኢማሙ_አህመድ ኢብኑ
ሃንበል ዘንድ በመምጣት እንዲህ ሲል
ይጠይቃቸዋል ፡-

#ጠያቂው ፡- አንቱ ኢማሙ አህመድ ሆይ!
ከሰዎች ሰላም የምሆንበት መንገድ እንዴት
ነውን ?

#ኢማሙ_አህመድ እንዲህ አሉት ፡

👉ያንተን እየሰጠሃቸው - የእነሱን
ያልተቀበልክ እንደሆን ፣

👉እነሱ አንተን እያስቸገሩህ - አንተ ደግሞ
የማታስቸግራቸው ከሆነ ፣

👉አንተ የእነሱን ጉዳዮች እየፈፀምክላቸው
እነሱ ደግሞ ያንተን ጉዳይ እንዲፈፅሙልህ የምታስገድዳቸው ካልሆንክ ... ከእነሱ ሰላም
መሆን ትችላለህ ይሉታል ፡

ከዚያ ሰውዬው እንዲህ አላቸው ፡

#አንቱ_ኢማሙ አህመድ ሆይ ! ይሄን
ማድረግ እጅጉን ይከብዳል'ኮ !!

ከዚያም እርሳቸው እንዲህ አሉት ፡

#እስኪ_ዝም_በል ! ይሄንንም ሁሉ
አድርገህ ከእነሱ ሰላም በሆንክ !!

ምንጭ፡- ሲየር አዕላሙ ኑበላዕ ( 12-11 )


#ተጨማሪ_ኢስላማዊ_እውቀቶችን_ከፈለጉ
@Ethio_danish
@Ethio_danish
@Ethio_danish
Forwarded from ዳኒሽ (HIKMA) (Ⓐⓗⓑⓐⓑ Ⓐⓚⓜⓔⓛ)
አንዴ አንድ ሰው የሆነ ሜሴጅ እያነበበ እያለ
_🙏___
"ሱብሃንአላህ" ....አለ
ወደታች ተመለከተና
"አልሃምዱሊላህ".... አለ ማንበቡን ቀጠለ
_🙏___
"ላ ኢላሃ ኢለላህ" እንዳለ
የሆነ ጥሩ ስሜት ተሰማው እናም
"አላሁአክበር" አለ
ከዛ
"አስተግፊሩላህ"
"አስተግፊሩላህ"
"አስተግፊሩላህ"
_🙏____
የሚለውን አስከተለ በስተመጨረሻ
የነብዩ ሙሃመድን ስም አነበበና
"ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም" አለ
__🙏_____
ይሄን በማድረጉም ከአላህ ትልቅ ሽልማትን ተጎናፀፈ
__🙏_____
ይህ ሰው ማን እንደነበር ታውቃለህ
#አንተ_ነህ
#አንቺ _ነሽ

#ተጨማሪ_ኢስላማዊ_እውቀቶችን_ከፈለጉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
@ethio_danish
@ethio_danish
@ethio_danish