ዳኒሽ (HIKMA)
121 subscribers
204 photos
26 videos
1 file
94 links
አሰላሙ አለይኩም🖐🤝
የተወደዳችሁ የቻናላችን ተከታታዮች በአሏህ ፍቃድ እናንተን እያዝናናን ኢስላማዊ እውቀቶችን እና ጠቃሚ ምክሮችን እናስተላልፋለን🙏

ለማንኛውም አስተያየት እና መልእክት💌
👇
@A2yshd

@ethiodanishbot
Join ለማድረግ
Download Telegram
#አፍጡር _ላይ_የሚባል_ዚክር

ذَهَبَ الظَّمَأُ وَابْتَلَّتِ الْعُرُوْقُ وَثَبَتَ اْلأَجْرُ إِنْ شَاءَ اللهُ.

‘ዘሐበዝ ዘመእ ወብተልለቲል ዑሩቁ፣ ወሠበተል አጅሩ ኢንሻአልላህ'
#ትርጉም👇
#ጥማችን ተቆርጧል :: የደም ሥሮቻችን ረጥበዋል፡፡ የአላህ ፈቃድ ከሆነ ምንዳም ተረጋግጦልናል፡፡ ’

اَللَّهُمَّ إِنِّيْ أَسْأَلُكَ بِرَحْمَتِكَ الَّتِيْ وَسِعَتْ كُلَّ شَيْءٍ أَنْ تَغْفِرَ لِيْ.

‘አልሏሁምመ ኢንኒ አስአሉከ ቢራህመቲከ አልለቲ ወሲዐት ኩልለ ሸይኢን አንተግፊረሊ ,
#ትርጉም
#አላህ ሆይ! ምህረትን ትለግሰኝ ዘንድ ሁሉንም ነገር ባዳረሰችው እዝነትህ እማፀንሐለሁ፡፡’
ሰው ስናወድስ በምን መልኩ ነው?
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
قال صلى الله عليه وسلم :
« إذا كان أحدكم مادحا صاحبه لا محالة فليقل : أَحْسِبُ فُلاَنًا وَاللهُ حَسِيْبُهُ وَلاَ أُزَكِّيْ عَلَى اللهِ أَحَدًا أَحْسِبُهُ - كَذَا وَكَذَا - »
የአላህ መልዕክተኛ(ሶ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል፡-
《ከእናንተ አንዳችሁ ባልደረባውን ማሞገስ ካለበት፤እገሌ እንዲህ ነው ብዬ አስባለሁ፡፡ እውነተኛ ማንነቱን የሚያውቀው አላህ ነው፡፡ ስለማንም መልካምነት ከአላህ ዘንድ ምስክርነት አልሰጥም፡፡ እንዲህ እንዲህ ነው ብዬ ግን አስባለሁ›› ይበል፡፡ 》http://t.me//ethio_Danish
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
አንድ ሙስሊም ሲወደስ ማለት ያለብት
اَللَّهُمَّ لاَ تُؤَاخِذْنِيْ بِمَا يَقُوْلُوْنَ، وَاغْفِرْلِيْ مَا لاَ يَعْلَمُوْنَ [وَاجْعَلْنِيْ خَيْرًا مِمَّا يَظُنُّوْنَ]
አላሁምመ ላ ቱኣሂዝኒ ቢማ የቁሉነ፣ወግፊርሊማ ላ ያዕመሉነ ወጅኣልኒ ኸይረን ሚማ የዱኑን.
#ትርጉም
አላህ ሆይ! እነሱ በሚሉት አትያዘኝ፤የማያውቁትን (ሐጥያቴን) ማርልኝ፡፡ እነርሱ ከሚገምቱኝ በላይ አድርገኝ፡፡
http://t.me//ethio_Danish
👉 ሽርክ ሲያሰጋዎ የሚባል ዱዓ
@ethio_Danish
اَللَّهُمَّ إِنِّيْ أَعُوْذُ بِكَ أَنْ أُشْرِكَ بِكَ وَأَنَا أَعْلَمُ، وَأَسْتَغْفِرُكَ لِمَا لاَ أَعْلَمُ

‘አልሏሁምመ ኢንኒ አዑዙ ቢከ አን ኡሽሪከ ቢከ ወአን አዕለሙ፣ ወአስተግፊሩከ ሊማላ አዕለሙ
#ትርጉም
.አላህ ሆይ! እያወቅኩ በአንተ ላይ ከማሻረክ በአንተ እጠበቃለሁ፡፡ ሳላውቅ ለምፈፅመው የሽርክ ተግባር ምህረትህን እጠይቅሃለሁ፡፡
@ethio_Danish
@ethio_Danish
ሰው ስናወድስ በምን መልኩ ነው?
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
قال صلى الله عليه وسلم :
« إذا كان أحدكم مادحا صاحبه لا محالة فليقل : أَحْسِبُ فُلاَنًا وَاللهُ حَسِيْبُهُ وَلاَ أُزَكِّيْ عَلَى اللهِ أَحَدًا أَحْسِبُهُ - كَذَا وَكَذَا - »
የአላህ መልዕክተኛ(ሶ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል፡-
《ከእናንተ አንዳችሁ ባልደረባውን ማሞገስ ካለበት፤እገሌ እንዲህ ነው ብዬ አስባለሁ፡፡ እውነተኛ ማንነቱን የሚያውቀው አላህ ነው፡፡ ስለማንም መልካምነት ከአላህ ዘንድ ምስክርነት አልሰጥም፡፡ እንዲህ እንዲህ ነው ብዬ ግን አስባለሁ›› ይበል፡፡ 》http://t.me//ethio_Danish
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
አንድ ሙስሊም ሲወደስ ማለት ያለብት
اَللَّهُمَّ لاَ تُؤَاخِذْنِيْ بِمَا يَقُوْلُوْنَ، وَاغْفِرْلِيْ مَا لاَ يَعْلَمُوْنَ [وَاجْعَلْنِيْ خَيْرًا مِمَّا يَظُنُّوْنَ]
አላሁምመ ላ ቱኣሂዝኒ ቢማ የቁሉነ፣ወግፊርሊማ ላ ያዕመሉነ ወጅኣልኒ ኸይረን ሚማ የዱኑን.
#ትርጉም
አላህ ሆይ! እነሱ በሚሉት አትያዘኝ፤የማያውቁትን (ሐጥያቴን) ማርልኝ፡፡ እነርሱ ከሚገምቱኝ በላይ አድርገኝ፡፡
http://t.me//ethio_Danish
Forwarded from ዳኒሽ (HIKMA) (Servant of Allah)
ሰው ስናወድስ በምን መልኩ ነው?
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
قال صلى الله عليه وسلم :
« إذا كان أحدكم مادحا صاحبه لا محالة فليقل : أَحْسِبُ فُلاَنًا وَاللهُ حَسِيْبُهُ وَلاَ أُزَكِّيْ عَلَى اللهِ أَحَدًا أَحْسِبُهُ - كَذَا وَكَذَا - »
የአላህ መልዕክተኛ(ሶ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል፡-
《ከእናንተ አንዳችሁ ባልደረባውን ማሞገስ ካለበት፤እገሌ እንዲህ ነው ብዬ አስባለሁ፡፡ እውነተኛ ማንነቱን የሚያውቀው አላህ ነው፡፡ ስለማንም መልካምነት ከአላህ ዘንድ ምስክርነት አልሰጥም፡፡ እንዲህ እንዲህ ነው ብዬ ግን አስባለሁ›› ይበል፡፡ 》http://t.me//ethio_Danish
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
አንድ ሙስሊም ሲወደስ ማለት ያለብት
اَللَّهُمَّ لاَ تُؤَاخِذْنِيْ بِمَا يَقُوْلُوْنَ، وَاغْفِرْلِيْ مَا لاَ يَعْلَمُوْنَ [وَاجْعَلْنِيْ خَيْرًا مِمَّا يَظُنُّوْنَ]
አላሁምመ ላ ቱኣሂዝኒ ቢማ የቁሉነ፣ወግፊርሊማ ላ ያዕመሉነ ወጅኣልኒ ኸይረን ሚማ የዱኑን.
#ትርጉም
አላህ ሆይ! እነሱ በሚሉት አትያዘኝ፤የማያውቁትን (ሐጥያቴን) ማርልኝ፡፡ እነርሱ ከሚገምቱኝ በላይ አድርገኝ፡፡
http://t.me//ethio_Danish
👉 ሽርክ ሲያሰጋዎ የሚባል ዱዓ
@ethio_Danish
اَللَّهُمَّ إِنِّيْ أَعُوْذُ بِكَ أَنْ أُشْرِكَ بِكَ وَأَنَا أَعْلَمُ، وَأَسْتَغْفِرُكَ لِمَا لاَ أَعْلَمُ

‘አልሏሁምመ ኢንኒ አዑዙ ቢከ አን ኡሽሪከ ቢከ ወአን አዕለሙ፣ ወአስተግፊሩከ ሊማላ አዕለሙ
#ትርጉም
.አላህ ሆይ! እያወቅኩ በአንተ ላይ ከማሻረክ በአንተ እጠበቃለሁ፡፡ ሳላውቅ ለምፈፅመው የሽርክ ተግባር ምህረትህን እጠይቅሃለሁ፡፡
@ethio_Danish
@ethio_Danish
ሰው ስናወድስ በምን መልኩ ነው?
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
قال صلى الله عليه وسلم :
« إذا كان أحدكم مادحا صاحبه لا محالة فليقل : أَحْسِبُ فُلاَنًا وَاللهُ حَسِيْبُهُ وَلاَ أُزَكِّيْ عَلَى اللهِ أَحَدًا أَحْسِبُهُ - كَذَا وَكَذَا - »
የአላህ መልዕክተኛ(ሶ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል፡-
《ከእናንተ አንዳችሁ ባልደረባውን ማሞገስ ካለበት፤እገሌ እንዲህ ነው ብዬ አስባለሁ፡፡ እውነተኛ ማንነቱን የሚያውቀው አላህ ነው፡፡ ስለማንም መልካምነት ከአላህ ዘንድ ምስክርነት አልሰጥም፡፡ እንዲህ እንዲህ ነው ብዬ ግን አስባለሁ›› ይበል፡፡ 》http://t.me//ethio_Danish
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
አንድ ሙስሊም ሲወደስ ማለት ያለብት
اَللَّهُمَّ لاَ تُؤَاخِذْنِيْ بِمَا يَقُوْلُوْنَ، وَاغْفِرْلِيْ مَا لاَ يَعْلَمُوْنَ [وَاجْعَلْنِيْ خَيْرًا مِمَّا يَظُنُّوْنَ]
አላሁምመ ላ ቱኣሂዝኒ ቢማ የቁሉነ፣ወግፊርሊማ ላ ያዕመሉነ ወጅኣልኒ ኸይረን ሚማ የዱኑን.
#ትርጉም
አላህ ሆይ! እነሱ በሚሉት አትያዘኝ፤የማያውቁትን (ሐጥያቴን) ማርልኝ፡፡ እነርሱ ከሚገምቱኝ በላይ አድርገኝ፡፡
http://t.me//ethio_Danish