ውሉደ ብርሀን ሰ/ት/ቤ/ት🙏(ጫንጮ)
766 subscribers
84 photos
4 files
98 links
ሰንበት ትምህርት ቤት የመልካም ወጣት የመልካም ትውልድ መፍለቂያ ናት! ትውልድን ለበጎ ነገር የምታበቃ ናት፡፡


የጫንጮ ከተማ ደ/ብ/ቅ/እግዚአብሔር አብ እና ደ/ሲ/ቅ/ ኪዳነ ምህረት ቤ/ክ ው/ብ/ሰ/ት/ቤት ቻናል
ለሀሳብ እና አስታየት @weldebirhanbot @ty1921 ይጠቀሙ

ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ መልካም ነው፡፡
Download Telegram
💥 እግዚአብሔር ድንቅ ሥም 💥

እግዚ-አብ-ሔር ማለት የአብ የወልድ የመንፈስ ቅዱስን ስም የያዘ ቅዱስ ሥም ነው።

#እግዚ

አግአዘ - ነፃ አወጣ ነፃ ፍቃድ ሰጠ .. አግአዞ ለአዳም- አዳምን ከዲያቢሎስ ነፃ አወጣው

እግዚኦ - ጌታ ሆይ ነፃ አውጣን

ግእዝ - ነፃ መውጣት

እግዚእነ እግዚ-ኦ : እግዚ-አብ-ሔር:

እግዚ - አግአዚ ነፃ አውጪ አጋእዝት አጋዚያን "ጌታ /እግዚአብሔር አብ/ ጌታዬን / ኢየሱስ ክርስቶስን/ ጠላቶችህን ለእግርህ መቀመጫ እስካደርግልህ በቀኜ ተቀመጥ አለው። መዝ.109፥10 - " እንግዲህ ልጆቹ በሥጋና በደም ስለሚካፈሉ፥ እርሱ ደግሞ በሞት ላይ ሥልጣን ያለውን በሞት እንዲሽር፥ ይኸውም ዲያብሎስ ነው፥ በሕይወታቸውም ሁሉ ስለ ሞት ፍርሃት በባርነት ይታሰሩ የነበሩትን ሁሉ ነጻ እንዲያወጣ፥ በሥጋና በደም እንዲሁ ተካፈለ።" (ዕብ 2:14-15)

ነጻ ያወጣን ኢየሱስ / ወልድ/ እግዚ ነው።


#አብ

አብ- አባ: አባት ዘላለማዊ አባት የሆነ እኛን ፈጥሮ ፈጣሪነቱን የገለፀና ቸርነቱን የአሣየን ነውና አባትነቱ ያለ የነበረ የሚኖር ዘላለማዊ ህይወት ሠጭ ነው "ሁላችን አንድ አባት የአለን አይደለምን? አንድ አምላክ የፈጠረን አይደለምን? " ሚል. 2፥10

#ሔር

ሔረ - ለገሰ:ሰጠ: ቸር ሆነ: ቅን ሆነ
ሔር -ቸር ለጋስ ደግ ቅን ሰጭ
ሒሩት- ቸርነት ደግነት ለጋሽነት ቅንንነት

ሔር-ቸር "ሃሌ ሉያ ቸር ነውና ምህረቱ ለዘለአለም ነውና እግዚአብሔርን አመስግኑት" መዝ.105:1
"እግዚአብሔር ቸር እንደሆነ ቅመሱ እዩምበእርሱ የሚታመን ምስጉን ነው" መዝ.33፥8 " ከአንዱ እግዚአብሔር በቀር ቸር ማንም የለም" ማር.10፥18 ሉቃ. 18፥18

የእግዚአብሔር ፍቅሩ ይደርብን።

#ማጠቃለያ
እግዚ=ጌታ( ለወልድ)
አብ= አባት(ለአብ )
ሔር= ቸር (ለመንፈስ ቅዱስ )
@yeberhanljoche
@yeberhanljoche
@yeberhanljoche
💥 እግዚአብሔር ድንቅ ሥም 💥

እግዚ-አብ-ሔር ማለት የአብ የወልድ የመንፈስ ቅዱስን ስም የያዘ ቅዱስ ሥም ነው።

#እግዚ

አግአዘ - ነፃ አወጣ ነፃ ፍቃድ ሰጠ .. አግአዞ ለአዳም- አዳምን ከዲያቢሎስ ነፃ አወጣው

እግዚኦ - ጌታ ሆይ ነፃ አውጣን

ግእዝ - ነፃ መውጣት

እግዚእነ እግዚ-ኦ : እግዚ-አብ-ሔር:

እግዚ - አግአዚ ነፃ አውጪ አጋእዝት አጋዚያን "ጌታ /እግዚአብሔር አብ/ ጌታዬን / ኢየሱስ ክርስቶስን/ ጠላቶችህን ለእግርህ መቀመጫ እስካደርግልህ በቀኜ ተቀመጥ አለው። መዝ.109፥10 - " እንግዲህ ልጆቹ በሥጋና በደም ስለሚካፈሉ፥ እርሱ ደግሞ በሞት ላይ ሥልጣን ያለውን በሞት እንዲሽር፥ ይኸውም ዲያብሎስ ነው፥ በሕይወታቸውም ሁሉ ስለ ሞት ፍርሃት በባርነት ይታሰሩ የነበሩትን ሁሉ ነጻ እንዲያወጣ፥ በሥጋና በደም እንዲሁ ተካፈለ።" (ዕብ 2:14-15)

ነጻ ያወጣን ኢየሱስ / ወልድ/ እግዚ ነው።


#አብ

አብ- አባ: አባት ዘላለማዊ አባት የሆነ እኛን ፈጥሮ ፈጣሪነቱን የገለፀና ቸርነቱን የአሣየን ነውና አባትነቱ ያለ የነበረ የሚኖር ዘላለማዊ ህይወት ሠጭ ነው "ሁላችን አንድ አባት የአለን አይደለምን? አንድ አምላክ የፈጠረን አይደለምን? " ሚል. 2፥10

#ሔር

ሔረ - ለገሰ:ሰጠ: ቸር ሆነ: ቅን ሆነ
ሔር -ቸር ለጋስ ደግ ቅን ሰጭ
ሒሩት- ቸርነት ደግነት ለጋሽነት ቅንንነት

ሔር-ቸር "ሃሌ ሉያ ቸር ነውና ምህረቱ ለዘለአለም ነውና እግዚአብሔርን አመስግኑት" መዝ.105:1
"እግዚአብሔር ቸር እንደሆነ ቅመሱ እዩምበእርሱ የሚታመን ምስጉን ነው" መዝ.33፥8 " ከአንዱ እግዚአብሔር በቀር ቸር ማንም የለም" ማር.10፥18 ሉቃ. 18፥18

የእግዚአብሔር ፍቅሩ ይደርብን።

#ማጠቃለያ
እግዚ=ጌታ( ለወልድ)
አብ= አባት(ለአብ )
ሔር= ቸር (ለመንፈስ ቅዱስ )
@yeberhanljoche
@yeberhanljoche
@yeberhanljoche